በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

የ2008 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

የ2008 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

የ2008 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

ርዕሱ የወጣበትን እትም የሚያመለክት

መጽሐፍ ቅዱስ

ስለ ወደፊቱ ጊዜ ይናገራል? 10/1

በቃል ከሚተላለፉ መልእክቶች ወደ ቅዱሳን መጻሕፍት፣ 9/1

ወንጌሎች ምን ያህል እምነት የሚጣልባቸው ናቸው? 10/1

የሉቃስ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 3/15

የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 5/15

የማርቆስ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 2/15

የማቴዎስ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 1/15

የሮሜ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 6/15

የሰዎችን ሕይወት ይለውጣል፣ 8/1

“የባሕር መዝሙር” ጥንታዊ ቅጂ፣ 11/15

የቲቶ፣ የፊልሞና እንዲሁም የዕብራውያን መጻሕፍት ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 10/15

የአንደኛና የሁለተኛ ቆሮንቶስ መጻሕፍት ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 7/15

የአንደኛና የሁለተኛ ተሰሎንቄ እንዲሁም የአንደኛና የሁለተኛ ጢሞቴዎስ መጻሕፍት ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 9/15

የአንደኛ፣ የሁለተኛና የሦስተኛ ዮሐንስ እንዲሁም የይሁዳ መልእክት ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 12/15

የያዕቆብ እንዲሁም የአንደኛና የሁለተኛ ጴጥሮስ መጻሕፍት ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 11/15

የዮሐንስ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 4/15

የገላትያ፣ የኤፌሶን፣ የፊልጵስዩስና የቈላስይስ መጻሕፍት ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 8/15

ጥሩ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም መምረጥ፣ 5/1

ጥንታዊው ኪዩኒፎርም እና መጽሐፍ ቅዱስ፣ 12/15

ኢየሱስ ክርስቶስ

‘ለዋጮችን’ ጠቅሷል፣ 12/1

ማየት የተሳነውን ሰው ቀስ በቀስ ፈወሰው፣ 4/1

ስለ መሲሑ የተነገሩ ትንቢቶች፣ 10/1

ቃል ሁሉን ቻይ አምላክ ነው? 11/1

በሕይወትህ ላይ ምን ተጽዕኖ ያሳድራል? 12/1

በኢየሱስ ስም መጸለይ ያለብን ለምንድን ነው? 2/1

ተአምራዊ ፈውሶችን አከናውኗል፣ 5/1

አልዓዛር ወደተቀበረበት ቦታ ለመድረስ አራት ቀን የፈጀበት ለምን ነበር? 1/1

አናጢ በነበረበት ወቅት ያከናወነው ሥራ፣ 12/1

አድማጮቹን አስደነቀ፣ 9/1

ኢየሱስ ‘ራሱን የአምላክ ልጅ በማድረጉ’ ጳንጥዮስ ጲላጦስ የፈራው ለምን ነበር? 6/1

ከሌሎች ጋር ያለን ግንኙነት፣ 8/1

ኮከብ ቆጣሪዎቹ ኢየሱስን የጠየቁት መቼ ነበር? 1/1

የተናገረው ስለ ገሃነመ እሳት ነበር? (ማር. 9:48)፣ 6/15

የኢየሱስ ሞት ሊያድንህ የሚችለው እንዴት ነው? 3/1

ይሁዳ ኢየሱስን አሳልፎ ለመስጠት በ30 ጥሬ ብር የተዋዋለው ለምንድን ነው? 9/1

ይናገር የነበረው ቋንቋ፣ 8/1

ጴጥሮስ ኢየሱስን መካዱ፣ 1/1

ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት

ልጃችሁ የደረሰበትን ሐዘን እንዲቋቋም እርዱት፣ 7/1

ልጆችን መረን በሚለቅ ኅብረተሰብ ውስጥ ልጅ ማሳደግ፣ 4/1

ሕይወታቸው ይበልጥ ትርጉም ያለው እንዲሆን አድርገዋል፣ 1/15

‘መጨረሻህ ምን እንደሚሆን’ አስተውል፣ 9/1

ምን ዓይነት ሰው መሆን ትፈልጋለህ? 11/15

‘ሰላም የሚገኝበትን ማንኛውንም ጥረት እናድርግ፣’ 11/15

ሳሙኤል ዘወትር ትክክል የሆነውን ያደርግ ነበር፣ 8/1

በሕይወቷ የምትረካ እናት፣ 2/1

በጉርምስና ዕድሜ ላይ ከሚገኙ ልጆች ጋር የሐሳብ ልውውጥ ማድረግ፣ 8/1

በጠና የታመሙ ሰዎችን ማጽናናት፣ 5/1

ቤተሰባችሁን ‘ባማሩ ቃላት’ የምታንጹ ሁኑ፣ 1/1

ትክክለኛ እውቀት በመቅሰም እያደጋችሁ ሂዱ፣ 9/15

ችግሮችን መፍታት፣ 5/1

ንጽሕና— አስፈላጊ የሆነው ለምንድን ነው? 12/1

አመስጋኝ መሆን ያለብን ለምንድን ነው? 8/1

‘አምላክን ምሰሉ፣’ 10/1

‘አምላክን በመፍራት ቅዱስ’ ሆናችሁ ኑሩ፣ 5/15

አምላክን በሚያስደስተው መንገድ በማምለክ ኢየሱስን ምሰሉ፣ 9/15

አሳዛኝ ሁኔታ ቢደርስብህም ደስተኛ መሆን ትችላለህ፣ 3/1

እስራኤላውያን ከፈጸሙት ስሕተት ትምህርት ማግኘት፣ 2/15

እቅድህ ከአምላክ ዓላማ ጋር ይስማማል? 7/1

እንደ ስንዴ ሲበጠሩ፣ 1/15

እንደ ዮሴፍ ወንድሞች ቅናት አድሮብህ ያውቃል? 10/1

ከሌሎች ጋር ያለን ግንኙነት፣ 8/1

ከራሳችን በምንጠብቀው ነገር ምክንያታዊ መሆን፣ 7/15

ከቤተሰብና ከጉባኤ ርቀው ቢኖሩም አልተረሱም (የመጦሪያ ተቋማት)፣ 4/15

የመርዳት ፍላጎት ነበራት፣ 6/1

የማወቅ ፍላጎት፣ 6/1

የምትገነባው በአሸዋ ላይ ነው ወይስ በዓለት ላይ? 11/1

የጋብቻ ቃል ኪዳንን አክብሮ መኖር፣ 11/1

ድክመቶች ቢኖሩንም ብርቱዎች መሆን፣ 6/15

ግጭቶችን መፍታት (በጋብቻ ውስጥ)፣ 2/1

ጥሩ አባት መሆን የምትችለው እንዴት ነው? 10/1

የሕይወት ታሪኮች

ስሕተት ለማግኘት ያደረግኩት ጥረት እውነትን እንዳውቅ አስቻለኝ (ሩዶልፍ ስቱዋርት ማርሻል)፣ 12/1

በኮሪያ የአምላክ ሕዝቦች ቁጥር እየጨመረ ሲሄድ ተመልክቻለሁ (ሚልተን ሃሚልተን)፣ 12/15

በወጣትነቴ ካጋጠመኝ ተስፋ መቁረጥ እፎይታ አገኘሁ (ኤውሴቢዮ ሞርሲዮ)፣ 1/1

“በጽድቅ መንገድ ይመራኛል” (ኦልገ ካምቤል)፣ 3/1

አምላክ ምሕረት አሳይቶኛል (ቦልፌንክ ሞክኒክ)፣ 7/1

እምነቴ ያጋጠሙኝን አሳዛኝ ሁኔታዎች እንድቋቋም ረድቶኛል (ሶሌዳድ ካስቲዮ)፣ 10/1

“ከቤት ወደ ቤት ማገልገልህን ፈጽሞ እንዳትረሳ” (ያኮፕ ኖይፌልድ)፣ 9/1

የአምላክን ፈቃድ በማድረግ ያገኘሁት የዕድሜ ልክ ደስታ (ቢል ያርምቸክ)፣ 6/1

‘ይሖዋ ብርታቴ ነው’ (ጆን ኮቪል)፣ 10/15

ይሖዋ ከእኛ ጋር ስለነበር አልፈራንም (ኤዪፕቲኣ ፔትሪዱ)፣ 7/15

የተለያዩ ርዕሶች

ለንጹሑ አምልኮ ጥብቅና ቆሟል (ኤልያስ)፣ 1/1

ሕይወት የሚያስገኝ የውኃ ምንጭ፣ 6/1

‘ሕጉ ሞግዚታችን ሆነ፣’ 3/1

ሙታን ያላቸው ተስፋ፣ 11/1

ማርቆስ ተስፋ አልቆረጠም፣ 2/1

ማርያም የተጠቀመችው ሽቱ፣ 5/1

ምድራችን ትጠፋ ይሆን? 4/1

ምድር “ትኩሳት” ይዟታል፣ 9/1

ምድር ትጠፋ ይሆን? 8/1

ሲኦልን ልትፈራው ይገባል? 11/1

ሳውል፣ ጳውሎስ በሚለው ስሙ መጠራት የጀመረው መቼ ነው? 3/1

ቅዱስ ቁርባን፣ 4/1

“በልቧ ይዛ ታሰላስል ነበር” (ማርያም)፣ 10/1

በመካከላቸው የነበረውን ግድግዳ መጥቀሱ ነበር? (ኤፌ. 2:11-15)፣ 7/1

በቤተ መቅደሱ ውስጥ የነበረው በርሜል ውኃ የመያዝ አቅሙ ምን ያህል ነበር? 2/1

በንቃትና በትዕግሥት ተጠባብቋል (ኤልያስ)፣ 4/1

በአቁማዳ ውስጥ ያለ እንባ፣ 10/1

በዛሬው ጊዜ የሚደረገው ‘ተአምራዊ ፈውስ’ የአምላክ ድጋፍ አለው? 12/1

ቤተ መቅደሱ የተገነባባቸው ድንጋዮች፣ 8/1

ቴል ዓራድ፣ 7/1

ንጉሥ ሰለሞን ምን ያህል ወርቅ ነበረው? 11/1

ኖኅ እና የጥፋት ውኃ፣ 6/1

አርማጌዶን፣ 4/1

አይሁዳውያን ሰንበትን ማክበር የሚጀምሩት ከምሽት አንስቶ የሆነው ለምንድን ነው? 10/1

አይሁዳውያን በሙሉ ወደ ክርስትና ይለወጣሉ? (ሮሜ 11:26)፣ 6/15

አዳም እንዴት ኃጢአት ሊሠራ ቻለ? 10/1

ኢየሱስ ምድር ላይ በነበረበት ጊዜ አይሁዳውያን በብዙ ቦታዎች ተበትነው ይኖሩ የነበሩት ለምንድን ነው? 11/1

ኢየሱስና ጴጥሮስ ለቤተ መቅደሱ ግብር አንድ ሳንቲም ብቻ የከፈሉት ለምንድን ነው? 2/1

ኢያሪኮ የሚባል ከተማ አንድ ብቻ ነበር ወይስ ሁለት? 5/1

“እነሆ! እኔ የጌታ ባሪያ ነኝ” (ማርያም)፣ 7/1

‘እጆችን መጫን’ (ዕብ 6:2)፣ 9/15

ከጥቅልል ማንበብ፣ 4/1

ዘካርያስ፣ ጢሮስ ከጠፋች በኋላ ከተማዋ እንደምትጠፋ ትንቢት የተናገረው ለምን ነበር? 6/1

የልድያ መንግሥት በዛሬው ጊዜ የምታሳድረው ተጽዕኖ፣ 4/1

የሕይወት ዓላማ፣ 2/1

የመበለቲቷ ሁለት ሳንቲሞች፣ 3/1

የምትወደው ሰው ሲሞት፣ 7/1

‘የሰባውን ብሉ’ (ነህ. 8:10) እና ‘ስብ ከቶ አትብሉ’ (ዘሌ. 3:17) የሚሉትን ጥቅሶች ማስማማት የምንችለው እንዴት ነው? 12/15

“የሰንበት መንገድ፣” 10/1

የሰዶምና የገሞራ ጥፋት፣ 3/1

የቃየን ቁጣ፣ 7/1

“የተርሴስ መርከቦች፣” 11/1

የተሻለ ጊዜ ይመጣ ይሆን? 8/1

የአምላክ መንግሥት፣ 1/1, 5/1

የአርማጌዶን ጦርነት የሚደረገው የት ነው? 4/1

የአእምሮ ሰላም፣ 2/1

የእስራኤል ነገዶች 12 ናቸው ወይስ 13? 7/1

የዝግመተ ለውጥ ጽንሰ ሐሳብ ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር ይስማማል? 1/1

የግድያ ሴራ የጠነሰሱት ሰዎች ራሳቸው ተገደሉ! (ዳንኤል)፣ 11/1

ግሪክኛ በሚነገርባቸው አገሮች የነበሩት የጥንቶቹ ክርስቲያኖች፣ 12/1

“የፍቺ ወረቀት፣” 9/1

ዳዊት ያልፈራው ለምን ነበር? 12/1

ጢሞቴዎስ፣ 4/1

የይሖዋ ምሥክሮች

ለመጠበቂያ ግንብ አንባቢያን (በመጠበቂያ ግንብ ላይ የተደረጉ ለውጦች)፣ 1/1

ለጉብኝት ክፍት የሆነው በዓላማ ነው (ደቡብ አፍሪካ)፣ 11/1

ሕይወት ምን ያህል ውድ እንደሆነ ተገነዘብኩ፣ 9/1

መስቀልን ለአምልኮ የማይጠቀሙበት ለምንድን ነው? 3/1

መጽሐፍ ቅዱስ የሰዎችን ሕይወት ይለውጣል፣ 8/1

ስለ እምነት ለማስረዳት ዝግጁ መሆን (አንዲት ተማሪ)፣ 6/15

በሰሎሞን ደሴቶች የደረሰ የተፈጥሮ አደጋ፣ 5/1

“በአምላክ መንፈስ መመራት” የአውራጃ ስብሰባ፣ 3/1

በአንዲስ ተራሮች ምሥራቹን መስበክ፣ 3/15

በገበያ ሥፍራ መመሥከር፣ 9/15

በጣም አስፈላጊ የሆነ ቀጠሮ፣ 3/15

በጦርነት የማይካፈሉት ለምንድን ነው? 7/1

ብሉይ ኪዳንን ይቀበላሉ? 12/1

አምላክን “በአንድ ልብና በአንድ ሐሳብ” ማገልገል (መዋጮዎች)፣ 11/15

“እንዲህ ያለ ፍቅር አግኝቼ አላውቅም” (ዶሚኒካን ሪፑብሊክ)፣ 3/1

“ኮኮ ወንዝ ስትደርስ ወደ ቀኝ ታጠፍ፣” 9/1

“ዛሬ ማታ ቁጭ ብዬ አነበዋለሁ፣” 6/1

የመጠበቂያ ግንብ መጽሔት የጥናት እትም፣ 1/15

የሚድኑት እነሱ ብቻ እንደሆኑ ያምናሉ? 11/1

የማያ ሕዝቦች ያገኙት እውነተኛ ነፃነት፣ 12/1

የበላይ አካሉ አደረጃጀት፣ 5/15

የዘመናችን “እስራኤላዊቷ ልጃገረድ፣” 6/1

የይሖዋ ምሥክሮች ባልና ሚስት ያለያያሉ? 11/1

የጊልያድ የምረቃ ሥነ ሥርዓት፣ 2/15, 8/15

ይሖዋን ለማወደስ የሚያስችሉ አዳራሾችን መገንባት (በሜክሲኮና በቤሊዝ የተሠሩ የመንግሥት አዳራሾች)፣ 2/1

ድንቅ ብልሃት (በአውራጃ ስብሰባ ላይ ለመገኘት)፣ 6/15

ጥቁሩ ቀበቶ የወለቀበት ዕለት፣ 12/1

ጥቃት የተፈጸመባቸው ሰዎች መብታቸው ተከበረ (የጆርጂያ ሪፑብሊክ)፣ 3/1

የጥናት ርዕሶች

‘ለማስተማር ጥበብህ’ ትኩረት ስጥ፣ 1/15

ለአምላክ መንግሥት የበቁ ሆኖ መቆጠር፣ 1/15

ሌሎችን የምትመለከቱት በይሖዋ ዓይን ነው? 3/15

ልንሸሻቸው የሚገቡ ነገሮች፣ 6/15

ልንከታተላቸው የሚገቡ ባሕርያት፣ 6/15

ሕይወት ትርጉም ያለው እንዲሆን የሚያደርገው ምንድን ነው? 4/15

መልካም ማድረጋችሁን ቀጥሉ፣ 5/15

ሚዛናዊነት በሚንጸባረቅበት መንገድ እሺ ባዮች ሁኑ፣ 3/15

ምሥራቹን በሚገባ ለመመሥከር ቁርጥ ውሳኔ አድርጉ፣ 12/15

ሳይዘገዩ እንዲመለሱ እርዷቸው! 11/15

በሁሉም ነገሮች የአምላክን መመሪያ ፈልጉ፣ 4/15

በትዳራችሁ ተደሰቱ፣ 3/15

በአምላክ መንግሥት አማካኝነት የምናገኘው መዳን ቀርቧል! 5/15

በወጣትነታችሁ ይሖዋን ለማገልገል ምረጡ፣ 5/15

በዚህ የመጨረሻ ዘመን ትዳርና ወላጅ መሆን የሚያስከትለው ኃላፊነት፣ 4/15

በይሖዋ መንገድ ሂድ፣ 2/15

በጉ ወደ ሕይወት ውኃ ምንጭ እንዲመራቸው የበቁ ሆነው ተቆጥረዋል፣ 1/15

‘በጌታ የተቀበልከውን አገልግሎት ለመፈጸም ትኩረት ስጥ፣’ 1/15

ባልተከፋፈለ ልብ በታማኝነት መጽናት፣ 8/15

“ትክክለኛ የልብ ዝንባሌ ያላቸው” ሰዎች በጎ ምላሽ እየሰጡ ነው፣ 1/15

ትዳራችሁ “በሦስት የተገመደ” ሆኖ እንዲቀጥል ጥረት አድርጉ፣ 9/15

‘ንጹሑን ቋንቋ’ አጥርተህ ትናገራለህ? 8/15

ንጹሕ አቋምህን መጠበቅህ አስፈላጊ የሆነው ለምንድን ነው? 12/15

ንጹሕ አቋምህን ጠብቀህ ትመላለሳለህ? 12/15

አክብሮት በማሳየት ረገድ ቀዳሚ ነህ? 10/15

ኢየሱስ በአምላክ ዓላማ ውስጥ የሚጫወተውን ልዩ ሚና ከፍ አድርጋችሁ ተመልከቱ፣ 12/15

ኢየሱስ እንዳደረገው “ዲያብሎስን ተቃወሙት፣” 11/15

ኢየሱስ ክርስቶስ—ታላቁ ሚስዮናዊ፣ 2/15

እናንት ወጣቶች፣ ታላቁ ፈጣሪያችሁን አስቡ፣ 4/15

ከመንጋው ወጥተው የባዘኑትን እርዱ፣ 11/15

ከሰዎች ጋር ምን ዓይነት ግንኙነት ሊኖረን ይገባል? 5/15

ከቤት ወደ ቤት በምናከናውነው አገልግሎት የሚያጋጥሙንን ተፈታታኝ ሁኔታዎች መቋቋም፣ 7/15

ከቤት ወደ ቤት የሚከናወነው አገልግሎት በአሁኑ ጊዜ አስፈላጊ የሆነው ለምንድን ነው? 7/15

“ከእናንተ ጥበበኛና አስተዋይ ማን ነው?” 3/15

‘ከከንቱ ነገሮች’ ራቁ፣ 4/15

ክብር ባለው መንገድ በመመላለስ ይሖዋን ማክበር፣ 8/15

‘የሚያሳድገው አምላክ’ ነው! 7/15

‘የቀድሞው ፍቅርህ’ እንዳይቀዘቅዝ ተጠንቀቅ፣ 6/15

የቱ እንደሚያፈራ አታውቁም! 7/15

የታላቁን ሚስዮናዊ ምሳሌ ተከተሉ፣ 2/15

የክርስቶስ መገኘት ለአንተ ምን ትርጉም አለው? 2/15

“የዓለምን መንፈስ” ተቃወሙ፣ 9/15

የዘላለም ሕይወት ለማግኘት ምን ያህል መሥዋዕት ትከፍላለህ? 10/15

የይሖዋን ሥልጣን ተቀበሉ፣ 6/15

የይሖዋ ‘ዓይኖች’ ሁሉንም ይመረምራሉ፣ 10/15

የጳውሎስን ምሳሌ በመከተል መንፈሳዊ እድገት አድርጉ፣ 5/15

ይሖዋ ለእርዳታ የምናሰማውን ጩኸት ይሰማል፣ 3/15

ይሖዋ በጥንት ዘመናት ሕዝቦቹን ‘ታድጓል፣’ 9/15

ይሖዋ ታማኞቹን አይጥልም፣ 8/15

ይሖዋን ዘወትር በፊትህ አድርግ፣ 2/15

ይሖዋ አረጋዊ ለሆኑ አገልጋዮቹ በጥልቅ ያስባል፣ 8/15

ይሖዋ እኛንም ‘ይታደገናል፣’ 9/15

ይሖዋ ከልብ ለቀረበ ጸሎት የሰጠው መልስ፣ 10/15

ይሖዋ የሚመለከተን ለጥቅማችን ነው፣ 10/15

ጤናን በመንከባከብ ረገድ ቅዱስ ጽሑፋዊ አመለካከት ይኑራችሁ፣ 11/15

ይሖዋ

“ሕቡዕ ስም”? 6/1

ሕይወትን መልሶ መስጠት የሚችል አምላክ፣ 3/1

መከራ እንዲኖር የፈቀደው ለምንድን ነው? 2/1

ሥቃያችንን ይረዳልናል፣ 5/1

ስለ አንተ የሚያስብ እረኛ፣ 2/1

ስሙ በአዲስ ኪዳን ውስጥ መኖር አለበት? 8/1

በአምላክ ስም መጠቀም ስህተት ነው? 7/1

አምላክ ማንኛውንም አምልኮ ይቀበላል? 6/1

አምላክ በተፈጥሮ አደጋዎች አማካኝነት ሰዎችን ይቀጣል? 5/1

‘አምላክን ምሰሉ፣’ 10/1

“እጅግ ቅዱስና ታላቅ የሆነው የአምላክ ስም፣” 10/15

‘ከአምላክ ፍቅር ሊለየን’ የሚችል ነገር ይኖራል? 8/1

ከኢየሱስ ምን እንማራለን? 2/1

‘ከእያንዳንዳችን የራቀ አይደለም፣’ 7/1

ከፍ አድርጎ የሚመለከተን አምላክ፣ 4/1

ወደር የማይገኝለት አባት፣ 1/1

ውዳሴ የሚገባው ፈጣሪ፣ 12/1

‘የመጽናናት ሁሉ አምላክ፣’ 9/1

የሰማዩ አባትህን ታውቀዋለህ? 9/1

የአምላክ ልጅ መሆን፣ 3/1

የአምላክ ስም ትክክለኛ አጠራር የማይታወቅ ከሆነ በስሙ መጠቀም ለምን አስፈለገ? 9/1

ይሖዋ የሚናገረው ትንቢት፣ 1/1

ይቅር ለማለት ፈቃደኛ የሆነ አምላክ፣ 6/1

ፍትሕን የሚወድ አምላክ፣ 11/1

ፍጥረት ምን ያሳያል? 5/1