የርዕስ ማውጫ
የርዕስ ማውጫ
መጋቢት 15, 2009
የጥናት እትም
የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦
ግንቦት 4-10, 2009
ገጽ 11
የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 100 (222), 2 (4)
ግንቦት 11-17, 2009
ገጽ 15
የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 30 (63), 52 (129)
ግንቦት 18-24, 2009
ገጽ 20
የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 57 (136), 75 (169)
ግንቦት 25-31, 2009
ገጽ 24
የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 23 (48), 46 (107)
የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
የጥናት ርዕሶች 1, 2 ገጽ 11-19
እነዚህ ተከታታይ የጥናት ርዕሶች ዓይናችን ምንጊዜም አምላክ ባዘጋጀልን ሽልማት ላይ ማተኮሩ በጣም አስፈላጊ የሆነው ለምን እንደሆነ እንድናስታውስ ያደርጉናል። ወደፊት የሚፈጸሙትን አስደናቂ ክስተቶች መመርመራችን ምንጊዜም ንቁዎች ሆነን እንድንኖር ያነሳሳናል።
የጥናት ርዕሶች 3, 4 ገጽ 20-28
በእነዚህ የጥናት ርዕሶች ላይ መዝሙር 111ንና 112ን እንመረምራለን። መዝሙሮቹ እርስ በርሳቸው የተያያዙ ናቸው። መዝሙር 111 አስደናቂ የሆኑትን ሥራዎቹንና ባሕርያቱን በተመለከተ ለይሖዋ የቀረበ ውዳሴ እንደሆነ ልብ በል። መዝሙር 112 ደግሞ የይሖዋ ታላላቅ ሥራዎች እሱን ላለማሳዘን እንድንጠነቀቅ፣ ጤናማ ፍርሃት እንድናዳብር ብሎም የእሱን ግሩም ባሕርያት እንድንኮርጅ ሊያነሳሱን እንደሚገባ ይገልጻል።
በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦
‘ይሖዋን በሚፈሩት ዙሪያ የይሖዋ መልአክ ይሰፍራል’
ገጽ 3
ገጽ 6
ገጽ 29
ገጽ 32