በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

የ2010 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

የ2010 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

የ2010 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

ርዕሱ የወጣበትን እትም የሚያመለክት

መጽሐፍ ቅዱስ

ሕዝቅኤል 18:20 እና ዘፀአት 20:5 ይስማማሉ፣ 3/15

ማቴዎስ ነቢዩ ዘካርያስ የተናገረውን ነቢዩ ኤርምያስ እንደተናገረው አድርጎ የገለጸው ለምንድን ነው? 12/1

ስለ ኢየሱስ ሁሉንም ነገር በትክክል ይነግረናል? 4/1

ስለ ዘመናዊቷ የእስራኤል መንግሥት ትንቢት ተናግሮ ነበር? 11/1

በቀድሞ ዘመን የኖረ አንድ አታሚ መጽሐፍ ቅዱስን አስፋፋ፣ 7/1

በወንጌሎች መተማመን የምትችለው ለምንድን ነው? 3/1

አምላክ በመንፈሱ ያስጻፈው ቃል ነው? 3/1

ከንባብ ለመጠቀም የሚረዱ ሰባት ዘዴዎች፣ 7/1

የሰዎችን ሕይወት ይለውጣል፣ 2/1, 5/1, 8/1, 11/1

ኢየሱስ ክርስቶስ

ሊጎበኙት የመጡት ሰብዓ ሰገል፣ 12/1

መሲሑን ያልተቀበሉበት ምክንያት፣ 12/1

ሴትየዋ ኃጢአቷ ይቅር ተባለላት፣ 8/15

ስለ መንፈሳዊ ፍጥረታት ያስተማራቸው ትምህርቶች፣ 11/1

ስለ ኢየሱስ የጻፉ ሰዎች፣ 6/1

ስለ እውነተኛው አምልኮ ያስተማራቸው ትምህርቶች፣ 2/1

በታሪክ ውስጥ የነበረ ሰው፣ 4/1

በፖለቲካዊ ጉዳዮች ውስጥ ጣልቃ አልገባም፣ 7/1

ታዛዥነትን ተምሯል፣ 4/1

ቶሎ ያልሄደው ለምን ነበር? 8/1

አናጺ፣ 8/1

እሱን ስለ መከተል፣ 5/1

ከ12ቱ ሐዋርያት መካከል የሚዛመደው አለ? 9/1

ከአጥማቂው ዮሐንስ ጋር የሚዛመዱት እንዴት ነው? 9/1

ክርስቶስ ተብሎ የተጠራው ለምንድን ነው? 4/1

ዓለምን የለወጠ፣ 4/1

የመላእክት አለቃ ሚካኤል ነው? 4/1

የተሳሳቱ ትምህርቶችን ከእውነቱ መለየት፣ 4/1

ደስታ ስለሚገኝበት መንገድ፣ 8/1

ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት

ሁልጊዜ ሐቀኛ መሆን፣ 3/1

‘ለማስተማር የተቻለህን ሁሉ ጥረት አድርግ፣’ 7/15

ለምታምንበት ነገር የጸና እምነት ይኑርህ! (ኤርምያስ)፣ 5/1

ለነጠላ ወላጆች አሳቢነት ማሳየት፣ 12/1

ለውጦች ቢያጋጥሙም የአምላክን ሞገስ ሳያጡ መኖር፣ 3/15

ልጃችሁ ምን መልስ ይሰጣል? 12/15

ልጆቻችሁ ከይሖዋ ድርጅት ጋር እንዲተዋወቁ እርዷቸው፣ 10/15

ልጆቻችሁ የንባብና የጥናት ፍቅር እንዲያድርባቸው እርዷቸው፣ 7/15

“ልጆች መንፈሳዊ ሥልጠና የማግኘት መብት አላቸው፣” 2/15

ልጆችን ኃላፊነት የሚሰማቸው እንዲሆኑ አድርጎ ማሳደግ፣ 5/1

ልጆች የሚያጋጥሟቸውን ተደራራቢ ፈተናዎች እንዲቋቋሙ መርዳት፣ 1/15

ሐዘንተኞችን አጽናኑ፣ 11/1

“ሞት እስኪለየን ድረስ፣” 3/1

ሰበብ ማቅረብ፣ 10/15

ሰዓት አክባሪ መሆን ያለብን ለምንድን ነው? 8/15

ሳምንታዊውን ሰንበት መጠበቅ ይኖርብሃል? 2/1

ስለ አምላክ ምሕረት የምናገኘው ትምህርት (ዮናስ)፣ 3/1

‘በሰማይ እንዳለው አባታችሁ ፍጹማን ሁኑ፣’ 11/15

በሰይጣን ፕሮፓጋንዳ አትሸነፍ፣ 2/15

በእርግጥ ሐቀኝነት ማጉደል ነው? 6/1

ባለን ረክተን እንድንኖር የሚረዱ ቁልፍ ነገሮች፣ 11/1

ታማኝ የሆኑ ጓደኞች ማግኘት፣ 7/1

ትሑትና ደፋር የነበረ ሰው (ዮናስ)፣ 1/1

አማቶች፣ 2/1

አረጋውያንን ማክበር፣ 5/15

“አትፍራ፤ እረዳሃለሁ፣” 7/15

አንድ ላይ መኖር፣ 2/15

አፍራሽ ስሜቶችን መቋቋም፣ 10/1

እያንዳንዱን ቀን ለአምላክ ክብር ለማምጣት ተጠቀሙበት፣ 1/15

ከልጆቻችሁ ጋር ስለ ፆታ አውሩ፣ 11/1

“የልብ ንጽሕናን” ጠብቆ መኖር፣ 3/15

የመጀመሪያው ዓመት የትዳር ሕይወት፣ 8/1

የማስተዋል ችሎታችሁን አሠልጥኑ፣ 5/15

የብዙኃኑ አመለካከት ተጽዕኖ እንዳያሳድርብህ ተጠንቀቅ፣ 8/15

የታመመ ወዳጅን መርዳት፣ 7/1

የታመመ የቤተሰብ አባልን መንከባከብ፣ 5/15

የትዳር ጓደኛ ሲከዳ ሁኔታውን መቋቋም፣ 6/15

የትዳር ጓደኛቸውን በሞት ያጡ ሰዎች፣ 5/1

ይቅር ባይነትን ከጌታው ተምሯል (ጴጥሮስ)፣ 4/1

‘ደኅንነትህን’ ጠብቅ፣ 4/15

ድጋሚ መጠመቅ፣ 2/15

ጸሎት፣ 10/1

ፈተናዎች ቢደርሱበትም ታማኝ ነበር (ጴጥሮስ)፣ 1/1

የሕይወት ታሪኮች

መከራዎች በይሖዋ ላይ ያለንን እምነት አጠናክሮልናል (አዳ ዴሎ ስትሪቶ)፣ 4/15

መጽሐፍ ቅዱስ ያለው ኃይል (ቪቶ ፍራኤዜ)፣ 12/15

በይሖዋ ታመን (ኤድመንት ሽሚት)፣ 9/1

በይሖዋ ድርጅት ውስጥ ሥራ የበዛለት (ቨርነን ዙብኮ)፣ 10/15

አምላክ ‘ታላላቅ ነገሮችን የሚያደርግ’ ነው (ሞረስ ራጅ)፣ 12/1

እድገት በተከናወነበት ወቅት ማገልገል (ሃርሊ ሃሪስ)፣ 9/15

‘ያከናወነው ሥራ ወዲያው ተከትሎታል’ (ቴዎዶር ጃራዝ)፣ 11/15

የተለያዩ ርዕሶች

ለሌሎች ማካፈል የምትችለው ሚስጥር፣ 12/1

ለምጽ ያለበት ሰው ተፈወሰ! (ንዕማን)፣ 11/1

ለአምላክ የልቧን አውጥታ ነገረችው (ሐና)፣ 7/1

ለጣዖት የተሠዋ ሥጋ፣ 10/1

መላዋን ምድር የሚለውጥ መንግሥት፣ 10/1

መንፈስ ቅዱስ፣ 10/1

መኖሪያዎቻቸው (የመጀመሪያው መቶ ዘመን ክርስቲያኖች)፣ 1/1

መጨረሻው ቀርቧል? 8/1

ሙታን በሕይወት ያሉትን ይረዳሉ? 1/1

ማርቆስ—‘ለአገልግሎት የሚጠቅም ሰው፣’ 3/15

ምኩራቦች፣ 4/1

ምድር ሁልጊዜ የተፈጥሮ ሀብት ይኖራት ይሆን? 3/1

ምድር ትጠፋ ይሆን? 1/1

ሥላሴ፣ 2/1

ርብቃ፣ 2/1

ሰዎች መጥፎ ነገር የሚሠሩት ለምንድን ነው? 9/1

ቃየን ሚስት ያገኘው ከየት ነበር? 9/1

በልሳን መናገር፣ 10/1

በመንፈሳዊው ዓለም ውስጥ የሚኖሩት እነማን ናቸው? 12/1

በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ገነት የምትገኘው የት ነው? 12/1

“በቤት ውስጥ የሚሠሩ” (ቲቶ 2:5)፣ 2/1

በአይሁድና በሳምራውያን መካከል የነበረ አለመግባባት፣ 10/1

‘በኰረብታ ላይ የተሠሩ መስገጃዎች፣’ 8/1

‘በይሖዋ ፊት አደገ’ (ሳሙኤል)፣ 10/1

በጥንት ጊዜ ከሜድትራንያን ባሻገር የተደረጉ ጉዞዎች፣ 3/1

በጥንት ጊዜ የነበሩ የአልኮል መጠጦች፣ 2/1

በጳውሎስ ዘመን በመርከብ መጓዝ በጣም አደገኛ ነበር፣ 2/1

ብኩርና፣ 5/1

ኃጢአት፣ 6/1

ኃጢአትን መናዘዝ፣ 9/1

“ነፍሰ ገዳዮች” (ሥራ 21:38)፣ 3/1

አምላክ ስለ አልኮል ያለው አመለካከት፣ 1/1

አሮን የወርቅ ጥጃውን በመሥራቱ አልተቀጣም፣ 5/15

አፖሎጂስቶች፣ 6/1

እስከ ምድር ዳር ድረስ መጓዝ፣ 11/1

እንዳትታለል ተጠንቀቅ፣ 9/1

ከዋክብት በሕይወትህ ላይ የሚያሳድሩት ተጽዕኖ አለ? 6/1

ካልቪኒዝም፣ 9/1

ካራን ሞቅ ያለ እንቅስቃሴ የነበራት ጥንታዊት ከተማ፣ 5/15

ክታብ፣ 5/1

የመማጸኛ ከተሞች የወንጀለኞች መደበቂያ ሆነው ነበር? 11/1

የመጻፊያ ጽላት (ሉቃስ 1:63)፣ 1/1

‘የሰው ዕድሜ 120 ዓመት ይሆናል’ (ዘፍ 6:3)፣ 12/15

የንጉሥ ጠጅ አሳላፊ፣ 7/1

የአንድ ሃይማኖት አባል መሆን፣ 11/1

‘የኢየሱስ ባሪያ መለያ ምልክት’ (ገላ 6:17)፣ 11/1

“የኦፊር ወርቅ፣” 6/1

የከተማ በሮች፣ 6/1

የገለዓድ በለሳን፣ 6/1

የጥንት ሰዎች በእርግጥ ረጅም ዕድሜ ኖረዋል? 12/1

የጥንት ክርስቲያኖች እና የሮም አማልክት፣ 5/15

‘ያረጀ አቁማዳ፣ አዲስ የወይን ጠጅ’ (ሉቃስ 5:37, 38)፣ 3/1

“ድል ሰልፍ” (2ቆሮ 2:14-16)፣ 8/1

ጉንዳኖች በበጋ ወቅት ምግባቸውን ያከማቻሉ? 7/1

ጥሩ ሰዎች ሁሉ ወደ ሰማይ ይሄዳሉ? 2/1

ጳውሎስ የተጓዘበት መንገድ (ቪያ አፒያ)፣ 1/1

የይሖዋ ምሥክሮች

ሃይማኖትን ስለመቀላቀል ያላቸው አመለካከት፣ 6/1

ሄይቲ፣ 12/1

በአውስትራሊያ በስተ ሰሜን ርቀው የሚገኙ ደሴቶች፣ 5/1

ቡልጋሪያ፣ 9/15

ተአምራዊ ፈውስ ያከናውናሉ? 10/1

ንቁ መሆን (ፊንላንድ)፣ 7/15

አምላክን ለማገልገል ጊዜው አላለፈም (ስፔን)፣ 12/15

ከአፍሪካ የተገኙ ተሞክሮዎች፣ 3/1

“ከይሖዋ ጋር ተቀራርባችሁ ኑሩ!” የአውራጃ ስብሰባዎች፣ 3/1

ወጣቶችን የሚረዳ ጠቃሚ መሣሪያ (የወጣቶች ጥያቄ፣ ጥራዝ 2)፣ 2/15

ዓመታዊ ስብሰባ፣ 6/15

የመታሰቢያው በዓል፣ 3/1

የመንግሥት አዳራሾች፣ 5/1

‘የሰዎችን ልብ ለመንካት አስችሎኛል’ (ለሰዎች ሁሉ ቡክሌት)፣ 10/15

‘የይሖዋ መባ’ (መዋጮዎች)፣ 11/15

የጊልያድ የምረቃ ሥነ ሥርዓት፣ 2/1, 8/1

ይምጡና ይጎብኙ! (ቤቴሎች)፣ 8/15

ደቡብ አፍሪካ፣ 6/1

ግሬኔዳ፣ 9/1

ፓፑዋ ኒው ጊኒ፣ 3/1

የጥናት ርዕሶች

ለእውነተኛው አምልኮ ቅንዓት ይኑራችሁ፣ 12/15

ለዛ ያለው አነጋገር ከሌሎች ጋር ጥሩ ግንኙነት እንዲኖረን ያደርጋል፣ 6/15

ለይሖዋ ዘምሩ! 12/15

‘መሪያችሁ አንድ እሱም ክርስቶስ ነው፣’ 9/15

‘መንፈሱና ሙሽራይቱ “ና!” እያሉ ነው፣’ 2/15

መንፈሳዊ ነገሮች ላይ በማተኮር እረፍት አግኙ፣ 6/15

መንፈስ ቅዱስ የይሖዋን ዓላማ በማስፈጸም ረገድ የሚጫወተው ሚና፣ 4/15

“መንፈስ . . . የአምላክን ጥልቅ ነገሮች ይመረምራል፣” 7/15

መጠመቅ ያለብን በማንና በምን ስም ነው? 3/15

“ምን ዓይነት ሰዎች መሆን እንዳለባችሁ ልታስቡበት ይገባል!” 7/15

ራስህን ለይሖዋ መወሰን ያለብህ ለምንድን ነው? 1/15

ቁጣችሁን በመቆጣጠር ‘ምንጊዜም ክፉውን አሸንፉ፣’ 6/15

በመንፈስ በመመላለስ ራስህን ስትወስን ከገባኸው ቃል ጋር ተስማምተህ ኑር፣ 3/15

በታላቁ መንፈሳዊ የመከር ሥራ የተሟላ ተሳትፎ ይኑራችሁ፣ 7/15

በአምላክ መንፈስ በሚመራው ንጉሥ አማካኝነት የሚገኘውን በረከት እጨዱ! 12/15

በዛሬው ጊዜ እየገዛ ያለው መሪያችን፣ 9/15

ቤዛው የሚያድነን እንዴት ነው? 8/15

ንጹሕ አቋማችንን ጠብቀን እንመላለስ! 11/15

አንድ መንጋ አንድ እረኛ፣ 3/15

አንድነት እውነተኛውን አምልኮ ለይቶ ያሳውቃል፣ 9/15

ኢየሱስ የአምላክ ጽድቅ ጎልቶ እንዲታይ ያደረገው እንዴት ነው? 8/15

እርዳታ ለማግኘት የሚጮኹትን የሚታደገው ማነው? 8/15

እናንት ሴቶች፣ ለራስነት ሥልጣን መገዛት ያለባችሁ ለምንድን ነው? 5/15

እናንት ወንዶች፣ ለክርስቶስ ራስነት ትገዛላችሁ? 5/15

እናንት ወጣቶች—ሕይወታችሁን እንዴት ልትጠቀሙበት አስባችኋል? 11/15

እናንት ወጣቶች—በአምላክ ቃል ተመሩ፣ 11/15

እናንት ወጣቶች—የእኩዮቻችሁን ተጽዕኖ ተቋቋሙ፣ 11/15

እናንት ወጣቶች ይሖዋን ለማገልገል ያላችሁ ፍላጎት እያደገ ይሂድ፣ 4/15

እውነተኛ የክርስቶስ ተከታይ መሆንህን አስመሥክር፣ 1/15

ከሁሉ በሚሻለው የሕይወት መንገድ ላይ መጓዛችሁን ቀጥሉ! 2/15

ከሁሉ አስቀድማችሁ ‘የአምላክን ጽድቅ’ መፈለጋችሁን ቀጥሉ፣ 10/15

ከንቱ ነገር ከማየት ዓይናችሁን መልሱ! 4/15

ክርስቲያናዊ ስብሰባዎች የሚንጹ እንዲሆኑ አስተዋጽኦ ታደርጋላችሁ? 10/15

ክርስቲያኖች ያላቸው አንድነት አምላክን ያስከብራል፣ 9/15

ክርስቶስን ሙሉ በሙሉ እየተከተላችሁት ነው? 4/15

ወንድሞች፣ ለመንፈስ ብላችሁ በመዝራት ለኃላፊነት ለመብቃት ተጣጣሩ! 5/15

“የመንፈስን ሰይፍ” ውጤታማ በሆነ መንገድ ተጠቀሙበት፣ 2/15

የሰይጣን አገዛዝ እንደማይሳካ የተረጋገጠ ነው፣ 1/15

‘የአምላክን ቃል በድፍረት ተናገሩ፣’ 2/15

የእምነት ባልንጀሮቻችሁን ለማክበር ቀዳሚ ናችሁ? 10/15

የይሖዋ ቀን ምን ይገልጣል? 7/15

የይሖዋን ቅዱስ መንፈስ አታሳዝኑ፣ 5/15

የይሖዋን በረከት ከልብ ፈልጉ፣ 9/15

የይሖዋ ንብረት መሆን ጸጋ ነው፣ 1/15

“የይሖዋን አስተሳሰብ ያወቀ ማን ነው?” 10/15

የይሖዋ አገዛዝ ትክክለኛ መሆኑ ተረጋገጠ! 1/15

“የፍቅራዊ ደግነት ሕግ” አንደበታችሁን እንዲቆጣጠረው ፍቀዱ፣ 8/15

ይሖዋ ሉዓላዊ ጌታችን ነው! 11/15

“ይበልጥ ተቀባይነት ያለው ጊዜ አሁን ነው፣” 12/15

ጉባኤውን ማነጻችሁን ቀጥሉ፣ 6/15

ጥበቃ ለማግኘት ከአምላክ ሕዝቦች አትራቅ፣ 6/15

‘ጻድቃን እንደ ፀሐይ ደምቀው ያበራሉ፣’ 3/15

ይሖዋ

ሁሉም ሰው አምላክን ለማወቅ እኩል አጋጣሚ አለው? 8/1

ለሰዎች የዘላለም ሕይወት ስጦታ የሰጠው ለምንድን ነው? 1/1

ልባቸው የተሰበረ ሰዎችን ጩኸት ይሰማል፣ 11/15

ልብን ያውቃል፣ 12/1

‘ልብን ያያል፣’ 3/1

“ልጅሽን ውሰጂ” (ትንሣኤ ያገኘ ልጅ)፣ 8/1

መልካም ነገር ያያል፣ 7/1

“መንግሥትህ በፊቴ ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል” (ዳዊት)፣ 4/1

መጀመሪያ አለው? 7/1

ስሙ በግብፃውያን ቤተ መቅደስ ውስጥ ተገኘ፣ 5/1

በከነዓናውያን ላይ ጦርነት አወጀ፣ 1/1

ታማኝነት፣ 6/1

ነፃ ምርጫ በመስጠት አክብሮናል፣ 9/1

አምላክ ትቶን ይሆን? 5/1

አምላክን በስም ልታውቀው ትችላለህ? 7/1

አምላክ አያዳላም፣ 9/1

እንደ አባትህ አድርገህ ትመለከተዋለህ? 2/15

“ከፈለግኸው ታገኘዋለህ፣” (1ዜና 28:9)፣ 11/1

‘የተሰበረና የተዋረደ ልብ’ ያላቸው ሰዎች ምሕረት በሚፈልጉበት ጊዜ፣ 5/1

የገባውን ቃል ይጠብቃል፣ 1/1

ይሖዋ እንዲጠይቅህ ትፈቅድለታለህ? 4/15

ይጸጸታል? 2/1

“ደኅንነትህ” እንዲጠበቅ ይፈልጋል፣ 4/15

“ጸሎትን የሚሰማ፣” 10/1