ገጽ 32
ገጽ 32
▪ መጽሐፍ ቅዱስ የወደፊቱን ጊዜ አስመልክቶ የሚሰጠውን ተስፋ እንድታምን የሚያደርጉህ አራት ምክንያቶች ምንድን ናቸው? ገጽ 8ን ተመልከት።
▪ ለሚቀርብለት ጥያቄ መልስ ለመስጠት ፈቃደኛ ካልሆነ በአሥራዎቹ ዕድሜ ላይ ከሚገኝ ልጅ ጋር የሐሳብ ልውውጥ ማድረግ የምትችለው እንዴት ነው? ገጽ 11ን ተመልከት።
▪ ወላጆች፣ ልጆቻቸው አመስጋኝ እንዲሆኑ ለማሠልጠን ምን ማድረግ ይችላሉ? ገጽ 13ን ተመልከት።
▪ ኢየሱስ ለአይሁዳውያን ሲሰብክ በአምላክ ስም ተጠቅሞ ነበር? ገጽ 19ን ተመልከት።
▪ በሜክሲኮ ውስጥ የሚገኙ ትናንሾቹ ሰይጣኖች በመባል የሚታወቁ የወረበሎች ቡድን አባል የነበረ ሰው በአኗኗሩ ላይ ከፍተኛ ለውጥ እንዲያደርግ ያነሳሳው ምንድን ነው? ገጽ 28ን ተመልከት።