ገጽ ሠላሳ ሁለት
ገጽ ሠላሳ ሁለት
በመንፈሳዊው ዓለም ውስጥ ከሚኖሩት አካላት ጋር መነጋገር ይቻላል? ከገጽ 3-9 ተመልከት።
በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሱት የጥንት ሰዎች በእርግጥ በመቶዎች ለሚቆጠሩ ዓመታት ኖረዋል? ገጽ 12ን ተመልከት።
በሄይቲ በደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ የተጎዱ ሰዎችን በመርዳቱ ሥራ የተካፈሉ ፈቃደኛ ሠራተኞች ምን ተሰምቷቸው ነበር? ገጽ 15ን ተመልከት።
በኢየሱስ ዘመን ኖረህ ቢሆን ኖሮ መሲሕነቱን ትቀበል ነበር? ገጽ 18ን ተመልከት።
ነጠላ ወላጆችን ለመርዳት ምን ማድረግ ትችላለህ? ገጽ 22ን ተመልከት።