ገጽ ሠላሳ ሁለት
ገጽ ሠላሳ ሁለት
በዓለም ላይ ለሚታየው ክፋት ተጠያቂ የሆነ አካል አለ?
ከገጽ 3-9 ተመልከት።
እስራኤል መልካሚቱ ምድር ተብላ እንድትጠራ ያስቻሏት ‘ሰባት ምርቶች’ የትኞቹ ናቸው?
ከገጽ 11-13 ተመልከት።
በጥንት ጊዜ የነበረ አንድ ፈረንሳዊ ተርጓሚ መጽሐፍ ቅዱስን የአገሩ ሰዎች ሊረዱት በሚችሉት መንገድ ለመተርጎም ያደረገውን ትግል እንድታነብ እንጋብዝሃለን።
ከገጽ 18-20 ተመልከት።
ቀረጥ በመክፈል ረገድ የአንድ ክርስቲያን ሕሊና ምን ሚና ይጫወታል?
ከገጽ 21-23 ተመልከት።
ልክ እንደ ዳዊት አንተም ለአምላክ እንደ ልቡ መሆን ትችል ይሆን?
ከገጽ 26-29 ተመልከት።
[በገጽ 32 ላይ የሚገኝ የሥዕል ምንጭ]
Photo: Alain Leprince - La Piscine-musée, Roubaix / Courtesy of the former Bouchard Museum, Paris