ገጽ ሠላሳ ሁለት
ገጽ ሠላሳ ሁለት
አምላክ ጸሎታችንን የሚሰማ ከሆነ መከራ እንዲኖር የፈቀደው ለምንድን ነው?
ከገጽ 6-8 ተመልከት።
በፊሊፒንስ የምትኖርና ጠጪ የነበረች አንዲት ሴት ከዚህ ልማዷ ለመላቀቅ ብሎም የቤተሰብ ሕይወቷን ለማሻሻል የረዳት ምንድን ነው?
ገጽ 12, 13ን ተመልከት።
አምላክ ይቅር ሲለን በደላችንን አያስታውስም ማለት ነው?
ገጽ 18ን ተመልከት።
ታማኟ ሩት፣ አፍቃሪና ታማኝ በመሆን ረገድ ከተወችው ምሳሌ ምን ትምህርት እናገኛለን?
ከገጽ 23-28 ተመልከት።