በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ከሐምሌ 17-23

ዕዝራ 9–10

ከሐምሌ 17-23

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

ክርስቲያናዊ ሕይወት

  • መዝሙር 150

  • ታዛዥነት ጥበቃ ያስገኛል (2ተሰ 1:8)፦ (15 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። ቪዲዮውን አጫውት። ከዚያም የሚከተሉትን ጥያቄዎች ጠይቅ፦ ከአርማጌዶን በፊት ምን ይከናወናል?

    ታዛዥ መሆናችን አሁን የሚጠቅመን እንዴት ነው?

    በአርማጌዶንና በታዛዥነት መካከል ያለው ግንኙነት ምንድን ነው?

  • የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) lff ምዕራፍ 50 ነጥብ 6-7 እና ማጠቃለያ፣ ክለሳ እና ግብ

  • የመደምደሚያ ሐሳብ (3 ደቂቃ)

  • መዝሙር 133 እና ጸሎት