በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ከሐምሌ 31–ነሐሴ 6

ነህምያ 3–4

ከሐምሌ 31–ነሐሴ 6

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

  • ለጉልበት ሥራ ንቀት አለህ?”፦ (10 ደቂቃ)

  • መንፈሳዊ ዕንቁዎች፦ (10 ደቂቃ)

    • ነህ 4:17, 18—አንድ ሰው በአንድ እጁ በግንባታ ሥራ መካፈል የሚችለው እንዴት ነው? (w06 2/1 9 አን. 1)

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ይሖዋን፣ የመስክ አገልግሎትን ወይም ሌሎች ነገሮችን በተመለከተ ምን መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ) ነህ 3:15-24 (th ጥናት 2)

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

ክርስቲያናዊ ሕይወት

  • መዝሙር 91

  • ከይሖዋ ምሥክሮች ጋር መሥራት፦ (8 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። ቪዲዮውን አጫውት። ከዚያም እንዲህ ብለህ ጠይቅ፦ ይህ ቪዲዮ በሥራ ቦታ የምናሳየው ምግባር ምሥክርነት ሊሰጥ እንደሚችል የሚያሳየው እንዴት ነው?

  • ለጉባኤው እንደሚያስፈልግ፦ (7 ደቂቃ)

  • የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) lff ምዕራፍ 52

  • የመደምደሚያ ሐሳብ (3 ደቂቃ)

  • መዝሙር 29 እና ጸሎት