በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ከነሐሴ 21-27

ነህምያ 10–11

ከነሐሴ 21-27

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

  • ለይሖዋ ሲሉ መሥዋዕት ከፍለዋል”፦ (10 ደቂቃ)

  • መንፈሳዊ ዕንቁዎች፦ (10 ደቂቃ)

    • ነህ 10:34—ሕዝቡ እንጨት ማቅረብ የነበረበት ለምንድን ነው? (w06 2/1 11 አን. 1)

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ይሖዋን፣ የመስክ አገልግሎትን ወይም ሌሎች ነገሮችን በተመለከተ ምን መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ) ነህ 10:28-39 (th ጥናት 5)

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

ክርስቲያናዊ ሕይወት