በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

ጓደኛ ስትመርጡ ለይሖዋ ታማኝ ሁኑ

ጓደኛ ስትመርጡ ለይሖዋ ታማኝ ሁኑ

አሞናውያንና ሞዓባውያን ከጥንት ጀምሮ የአምላክን ሕዝቦች ሲቃወሙ ስለኖሩ ወደ አምላክ ጉባኤ እንዳይገቡ ተከልክለው ነበር (ነህ 13:1, 2it-1 95 አን. 5)

ሊቀ ካህናቱ ኤልያሺብ አንድ አሞናዊ በቤተ መቅደሱ ውስጥ የመመገቢያ አዳራሽ እንዲያዘጋጅ ፈቅዶ ነበር (ነህ 13:4, 5w13 8/15 4 አን. 5-6)

ነህምያ፣ ኤልያሺብ ከአምላክ ጠላት ጋር ያደረገውን ስምምነት በማፍረስ ለይሖዋ ታማኝ መሆኑን አሳይቷል (ነህ 13:7-9)

ይሖዋን የማይወዱ ጓደኞች ከመረጥን ለይሖዋ ታማኝ ሆነናል ሊባል ይችላል?—w96 3/15 16 አን. 6

ራስህን እንዲህ ብለህ ጠይቅ፦ ‘ይሖዋ ስለ ጓደኛ ምርጫዬ ምን ይሰማዋል?’