ከሐምሌ 1-7
መዝሙር 57–59
መዝሙር 148 እና ጸሎት | የመግቢያ ሐሳብ (1 ደቂቃ)
1. ይሖዋ ሕዝቦቹን የሚቃወሙ ሰዎች እንዳይሳካላቸው ያደርጋል
(10 ደቂቃ)
ዳዊት ከንጉሥ ሳኦል ለመደበቅ ተገድዶ ነበር (1ሳሙ 24:3፤ መዝ 57 አናት ላይ ያለው መግለጫ)
ይሖዋ የዳዊት ተቃዋሚዎች እንዳይሳካላቸው አድርጓል (1ሳሙ 24:7-10, 17-22፤ መዝ 57:3)
ተቃዋሚዎች የሚያደርጉት ጥረት ብዙውን ጊዜ ራሳቸውን ይጎዳቸዋል (መዝ 57:6፤ bt 220-221 አን. 14-15)
ራስህን እንዲህ ብለህ ጠይቅ፦ ‘ተቃውሞ ሲያጋጥመኝ በይሖዋ እንደምታመን ማሳየት የምችለው እንዴት ነው?’—መዝ 57:2
2. መንፈሳዊ ዕንቁዎች
(10 ደቂቃ)
መዝ 57:7—ልብን ማጽናት ሲባል ምን ማለት ነው? (w23.07 18-19 አን. 16-17)
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?
3. የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ
(4 ደቂቃ) መዝ 59:1-17 (th ጥናት 12)
4. አለመታከት—ጳውሎስ ምን አድርጓል?
(7 ደቂቃ) ውይይት። ቪዲዮውን አጫውት፤ ከዚያም lmd ምዕራፍ 7 ነጥብ 1-2 ላይ ተወያዩ።
5. አለመታከት—ጳውሎስን ምሰል
(8 ደቂቃ) lmd ምዕራፍ 7 ነጥብ 3-5 እና “ተጨማሪ ጥቅሶች” ላይ የተመሠረተ ውይይት።
መዝሙር 65
6. ለጉባኤው እንደሚያስፈልግ
(15 ደቂቃ)
7. የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት
(30 ደቂቃ) bt ምዕ. 12 አን. 1-6፣ በገጽ 96 ላይ ያለው ሣጥን