በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ከነሐሴ 12-18

መዝሙር 73–74

ከነሐሴ 12-18

መዝሙር 36 እና ጸሎት | የመግቢያ ሐሳብ (1 ደቂቃ)

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

1. አምላክን በማያገለግሉ ሰዎች መቅናት ብንጀምርስ?

(10 ደቂቃ)

አምላክን በማያገለግሉ ሰዎች መቅናት ልንጀምር እንችላለን (መዝ 73:3-5w20.12 19 አን. 14)

ራሳችንን ከማግለል ይልቅ ከወንድሞቻችን ጋር ይሖዋን በማምለክ ተገቢውን አመለካከት መልሰን መያዝ እንችላለን (መዝ 73:17፤ ምሳሌ 18:1w20.12 19 አን. 15-16)

አምላክን የማያገለግሉ ሰዎች “በሚያዳልጥ መሬት” ላይ ናቸው፤ አምላክን የሚያገለግሉ ሰዎች ግን ‘ክብር ይጎናጸፋሉ’ (መዝ 73:18, 19, 24w14 4/15 4 አን. 5፤ w13 2/15 25-26 አን. 3-5)

2. መንፈሳዊ ዕንቁዎች

(10 ደቂቃ)

  • መዝ 74:13, 14—“ሌዋታን” የሚያመለክተው ምንን ሊሆን ይችላል? (it-2 240)

  • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?

3. የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

4. ውይይት መጀመር

(3 ደቂቃ) መደበኛ ያልሆነ ምሥክርነት። በቅርቡ በስብሰባ ላይ ያገኘኸውን ትምህርት ለአንድ የምታውቀው ሰው ለመናገር አጋጣሚ ፈልግ። (lmd ምዕራፍ 2 ነጥብ 4)

5. ተመላልሶ መጠየቅ

(4 ደቂቃ) የአደባባይ ምሥክርነት። የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት እንዲጀምር ጋብዝ፤ እንዲሁም ጥናቱ እንዴት እንደሚካሄድ አሳየው። (lmd ምዕራፍ 8 ነጥብ 3)

6. እምነታችንን ማብራራት

(5 ደቂቃ) ንግግር። ijwbq 89—ጭብጥ፦ ሁሉም ሃይማኖቶች ጥሩ ናቸው? (th ጥናት 14)

ክርስቲያናዊ ሕይወት

መዝሙር 72

7. ለጉባኤው እንደሚያስፈልግ

(15 ደቂቃ)

8. የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት

የመደምደሚያ ሐሳብ (3 ደቂቃ) | መዝሙር 98 እና ጸሎት