ከነሐሴ 26–መስከረም 1
መዝሙር 78
መዝሙር 97 እና ጸሎት | የመግቢያ ሐሳብ (1 ደቂቃ)
1. የእስራኤላውያን ታማኝነት ማጉደል—የማስጠንቀቂያ ምሳሌ
(10 ደቂቃ)
እስራኤላውያን የይሖዋን ድንቅ ሥራዎች ረስተዋል (መዝ 78:11, 42፤ w96 12/1 29-30)
እስራኤላውያን ለይሖዋ ዝግጅቶች አድናቆት አልነበራቸውም (መዝ 78:19፤ w06 7/15 17 አን. 16)
እስራኤላውያን ከስህተታቸው ከመማር ይልቅ በተደጋጋሚ ታማኝነት አጉድለዋል (መዝ 78:40, 41, 56, 57፤ w11 7/1 10 አን. 3-4)
ለማሰላሰል የሚረዳ ጥያቄ፦ ለይሖዋ ያለንን ታማኝነት እንዳናጓድል የሚረዳን ምንድን ነው?
2. መንፈሳዊ ዕንቁዎች
(10 ደቂቃ)
-
መዝ 78:24, 25—መና ‘የሰማይ እህል’ እና ‘የኃያላን ምግብ’ የተባለው ለምንድን ነው? (w06 7/15 11 አን. 4)
-
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?
3. የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ
(4 ደቂቃ) መዝ 78:1-22 (th ጥናት 5)
4. ውይይት መጀመር
(3 ደቂቃ) ከቤት ወደ ቤት። የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት እንዲጀምር ጋብዝ። (lmd ምዕራፍ 5 ነጥብ 5)
5. ውይይት መጀመር
(3 ደቂቃ) ከቤት ወደ ቤት። አንድ ትራክት ተጠቅመህ ውይይት ጀምር። የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት እንዲጀምር ጋብዝ። (lmd ምዕራፍ 5 ነጥብ 4)
6. ውይይት መጀመር
(1 ደቂቃ) ከቤት ወደ ቤት። ግለሰቡ መልእክትህን እንድታሳጥር ይጠይቅሃል። የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት እንዲጀምር ጋብዝ። (lmd ምዕራፍ 2 ነጥብ 5)
7. ውይይት መጀመር
(4 ደቂቃ) መደበኛ ያልሆነ ምሥክርነት። ስለ መጽሐፍ ቅዱስ ሳታነሳ የጭውውቱን አካሄድ ተከትለህ የይሖዋ ምሥክር መሆንህን በዘዴ አሳውቅ፤ ከዚያም የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት እንዲጀምር ጋብዝ። (lmd ምዕራፍ 2 ነጥብ 4)
መዝሙር 96
8. ከወንጌላዊው ፊልጶስ ምሳሌ ተማሩ
(15 ደቂቃ) ውይይት።
በቅዱሳን መጻሕፍት ውስጥ ጥሩም ሆነ መጥፎ ምሳሌ የሚሆኑ ሰዎች ተጠቅሰዋል። ከእነዚህ ምሳሌዎች ጥቅም ለማግኘት ጊዜና ጥረት ይጠይቃል። የመጽሐፍ ቅዱስ ዘገባዎቹን ከማንበብ በተጨማሪ በምናገኛቸው ትምህርቶች ላይ ማሰላሰል እንዲሁም በተማርነው ነገር መሠረት ምግባራችንን ማስተካከል ይኖርብናል።
ወንጌላዊው ፊልጶስ ‘በመንፈስና በጥበብ የተሞላ’ በመሆኑ የሚታወቅ ሰው ነበር። (ሥራ 6:3, 5) ከእሱ ምሳሌ ምን ትምህርት እናገኛለን?
ከእነሱ ተማሩ—ወንጌላዊው ፊልጶስ የተባለውን ቪዲዮ አጫውት። ከዚያም አድማጮች ከሚከተሉት ነገሮች ምን ትምህርት እንዳገኙ ጠይቅ፦
9. የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት
(30 ደቂቃ) bt ምዕ. 14 አን. 11-20