ከሐምሌ 23-29
ሉቃስ 12-13
መዝሙር 4 እና ጸሎት
የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)
ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
“እናንተ ከብዙ ድንቢጦች የላቀ ዋጋ አላችሁ”፦ (10 ደቂቃ)
ሉቃስ 12:6—አምላክ ትናንሽ ወፎችን እንኳ አይረሳም (nwtsty ለጥናት የሚረዳ መረጃ)
ሉቃስ 12:7—ይሖዋ ስለ እኛ ጠንቅቆ የሚያውቅ መሆኑ ምን ያህል ትኩረት እንደሚሰጠን ያሳያል (nwtsty ለጥናት የሚረዳ መረጃ)
ሉቃስ 12:7—እያንዳንዳችን በይሖዋ ፊት ውድ ዋጋ አለን (cl ገጽ 241 አን. 4-5)
መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ሉቃስ 12:22-40
በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር
ሁለተኛው ተመላልሶ መጠየቅ፦ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) በውይይት ናሙናው ጀምር። ከዚያም ግለሰቡ በስብሰባ ላይ እንዲገኝ ጋብዝ።
ሦስተኛው ተመላልሶ መጠየቅ፦ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) የመረጥከውን ጥቅስ ተጠቀም፤ ከዚያም አንድ የማስጠኛ ጽሑፍ አበርክት።
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (6 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) lv ገጽ 184-185 አን. 4-5
ክርስቲያናዊ ሕይወት
እንደተረሳን አይሰማንም፦ (15 ደቂቃ) ቪዲዮውን አጫውት። ከዚያም በሚከተሉት ጥያቄዎች ላይ ተወያዩ፦
ቪዲዮው ላይ የታዩት ሦስት አስፋፊዎች ምን ተፈታታኝ ሁኔታ አጋጥሟቸዋል?
ይሖዋ፣ እንዳልረሳቸው ያሳየው እንዴት ነው?
እነዚህ አስፋፊዎች፣ ተፈታታኝ ሁኔታዎችን ተቋቁመው ይሖዋን ማገልገላቸውን የቀጠሉት እንዴት ነው? ይህስ ሌሎችን ያበረታታው እንዴት ነው?
በጉባኤያችሁ ውስጥ ላሉ በዕድሜ የገፉ ወይም የጤና ችግር ያለባቸው ወንድሞችና እህቶች ፍቅር ማሳየት የምትችሉት እንዴት ነው?
የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) jy ምዕ. 21
ክለሳና የቀጣዩ ሳምንት ማስተዋወቂያ (3 ደቂቃ)
መዝሙር 98 እና ጸሎት