ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
ጥሩ የሐሳብ ልውውጥ በማድረግ ረገድ ግሩም ምሳሌ
አስቴር ከመናገሯ በፊት ትክክለኛውን ጊዜ ጠብቃለች (አስ 7:2፤ ia 140 አን. 15-16)
በዘዴና በአክብሮት ሐሳቧን ገልጻለች (አስ 7:3፤ ia 140 አን. 17)
ግልጽና ሐቀኛ ነበረች (አስ 7:4፤ ia 141 አን. 18-19)
ራስህን እንዲህ ብለህ ጠይቅ፦ ‘ከቤተሰቤ አባላት ጋር ስነጋገር የአስቴርን ምሳሌ መኮረጅ የምችለው እንዴት ነው?’