ከጥቅምት 21-27
መዝሙር 100–102
መዝሙር 37 እና ጸሎት | የመግቢያ ሐሳብ (1 ደቂቃ)
1. ለይሖዋ ታማኝ ፍቅር ምላሽ ስጡ
(10 ደቂቃ)
ለይሖዋ ጥልቅ ፍቅር አዳብሩ (መዝ 100:5፤ w23.03 12 አን. 18-19)
ከይሖዋ ጋር ያላችሁን ወዳጅነት ሊያበላሹ ከሚችሉ ነገሮች ራቁ (መዝ 101:2, 3፤ w23.02 17 አን. 10)
የይሖዋንና የድርጅቱን ስም ከሚያጠፉ ሰዎች ራቁ (መዝ 101:5፤ w11 7/15 16 አን. 7-8)
ራስህን እንዲህ ብለህ ጠይቅ፦ ‘ማኅበራዊ ሚዲያን የምጠቀምበት መንገድ ከይሖዋ ጋር ያለኝን ወዳጅነት ሊያበላሽብኝ ይችል ይሆን?’
2. መንፈሳዊ ዕንቁዎች
(10 ደቂቃ)
መዝ 102:6—መዝሙራዊው ራሱን ከሻላ ጋር ያመሳሰለው ለምንድን ነው? (it-2 596)
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?
3. የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ
(4 ደቂቃ) መዝ 102:1-28 (th ጥናት 12)
4. ውይይት መጀመር
(3 ደቂቃ) ከቤት ወደ ቤት። (lmd ምዕራፍ 2 ነጥብ 3)
5. ተመላልሶ መጠየቅ
(5 ደቂቃ) ከቤት ወደ ቤት። ግለሰቡ መጽሐፍ ቅዱስን እንዲያጠና ጋብዝ። (lmd ምዕራፍ 9 ነጥብ 4)
6. እምነታችንን ማብራራት
መዝሙር 137
7. ‘አንተን የሙጥኝ እላለሁ፤ እጅህ አጥብቆ ይይዘኛል’
(15 ደቂቃ)
ውይይት። ቪዲዮውን አጫውት። ከዚያም የሚከተሉትን ጥያቄዎች ጠይቅ፦
ሐና ታማኝ ፍቅር ያሳየችው እንዴት ነው?
የእሷን ምሳሌ መከተል የምንችለው እንዴት ነው?
8. የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት
(30 ደቂቃ) bt ምዕ. 17 አን. 1-7