ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
እምነት ደፋሮች እንድንሆን የሚረዳን እንዴት ነው?
መጥፎ ዜና ይዘው የመጡት ሰላዮች እምነት ጎድሏቸው ነበር (ዘኁ 13:31-33፤ 14:11)
የአሥሮቹ ሰላዮች እምነት ማጣት ሕዝቡ ወኔ እንዲከዳቸው አድርጓል (ዘኁ 14:1-4)
ደፋሮቹ ሰላዮች ጠንካራ እምነት ነበራቸው (ዘኁ 14:6-9፤ w06 10/1 16-17 አን. 5-6)
እስራኤላውያን የይሖዋን የማዳን ሥራዎች ተመልክተው ነበር። ይህም ይሖዋ ከነአንን ድል ለማድረግ እንደሚረዳቸው እንዲተማመኑ ሊያደርጋቸው ይገባ ነበር።