ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
ከኩራትና ከልክ በላይ በራስ ከመተማመን ራቁ
ቆሬ ኩራትና ከልክ በላይ በራስ የመተማመን መንፈስ ስላደረበት በይሖዋ ዝግጅት ላይ ዓምጿል (ዘኁ 16:1-3፤ w11 9/15 27 አን. 12)
ቆሬ ብዙ መብቶች ያሉት የተከበረ ሌዋዊ ነበር (ዘኁ 16:8-10፤ w11 9/15 27 አን. 11)
የቆሬ የተሳሳተ አስተሳሰብ አስከፊ መዘዝ አስከትሏል (ዘኁ 16:32, 35)
በይሖዋ አገልግሎት ያገኘናቸው ስኬቶች እንድንኮራ እንዲሁም ከልክ በላይ በራሳችን እንድንተማመን እንዲያደርጉን ልንፈቅድ አይገባም። እውነት ውስጥ ረጅም ጊዜ በቆየን ወይም ብዙ ኃላፊነት በተሸከምን መጠን ይበልጥ ትሑቶች ልንሆን ይገባል።