ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
ይሖዋ ሕዝቡን የሚመራው እንዴት ነው?
ሕዝቡ መቼና ወዴት እንደሚጓዙ የሚወስነው ይሖዋ ነበር (ዘኁ 9:17, 18፤ it-1 398 አን. 3)
በሰፈሩ ውስጥ የነበሩት ሰዎች ወዲያውኑ መታዘዝ ነበረባቸው (ዘኁ 9:21, 22፤ w11 4/15 4-5)
ይሖዋ አመራር ለመስጠት ፍጹም ያልሆኑ ሰብዓዊ ወኪሎቹን ተጠቅሟል (ዘኁ 10:5-8)
አመራር ለሚሰጡን ሰዎች በመታዘዝ ለይሖዋ ታዛዥ እንደሆንን ማሳየት እንችላለን።