በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

ውጥረት ውስጥ ብትሆኑም የዋህነት አሳዩ

ውጥረት ውስጥ ብትሆኑም የዋህነት አሳዩ

ሙሴ ውጥረትና ጫና ባጋጠመው ወቅት የዋህነቱ ተፈትኖ ነበር (ዘኁ 20:2-5w19.02 12 አን. 19)

ሙሴ ለተወሰነ ጊዜ ያህል የዋህነት ሳያሳይ ቀርቷል (ዘኁ 20:10w19.02 13 አን. 20-21)

ሙሴና አሮን ለሠሩት ከባድ ስህተት ይሖዋ ተግሣጽ ሰጥቷቸዋል (ዘኁ 20:12w09 9/1 19 አን. 5)

የዋህ የሆነ ሰው በቀላሉ አይበሳጭም፤ እንዲሁም ኩሩ ወይም ትዕቢተኛ አይደለም። የዋህነት የሚጎዳ ነገር ቢያጋጥመንም ሳንበሳጭ፣ ቂም ሳንይዝና ለበቀል ሳንነሳሳ ሁኔታውን በትዕግሥት እንድንወጣው ያስችለናል።