ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
በቤተ መቅደሱ የሚቀርበው አምልኮ በሚገባ ተደራጀ
ንጉሥ ዳዊት በቤተ መቅደሱ ውስጥ ለሚከናወነው አገልግሎት ሌዋውያንንና ካህናትን አደራጀ (1ዜና 23:6, 27, 28፤ 24:1, 3፤ it-2 241, 686)
ሙዚቃ በማዘጋጀት ይሖዋን እንዲያገለግሉ የተካኑ ሙዚቀኞችና ተማሪዎች ተመደቡ (1ዜና 25:1, 8፤ it-2 451-452)
ሌዋውያን በር ጠባቂዎችና የግምጃ ቤት ኃላፊዎች ሆነው እንዲያገለግሉ እንዲሁም በሌሎች የኃላፊነት ቦታዎች እንዲሠሩ ተመደቡ (1ዜና 26:16-20፤ it-1 898)
ይሖዋ የተደራጀ አምላክ ስለሆነ እኛም እሱን በተደራጀ መንገድ እናመልከዋለን።—1ቆሮ 14:33
ለማሰላሰል የሚረዳ ጥያቄ፦ በዛሬው ጊዜ ያለው የክርስቲያን ጉባኤ በተደራጀ መንገድ አምልኮ የሚያቀርበው እንዴት ነው?