ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
ጥበብ የሚንጸባረቅበትን ምክር ተቀበሉ
ሮብዓም ውሳኔ የሚጠይቅ ጉዳይ አጋጥሞት ነበር (2ዜና 10:1-4፤ w18.06 13 አን. 3)
ሮብዓም ምክር ጠየቀ (2ዜና 10:6-11፤ w01 9/1 28-29)
ሮብዓም የተሰጠውን ጥበብ የሚንጸባረቅበት ምክር ባለመቀበሉ እሱም ሆነ ሕዝቡ ለችግር ተዳርገዋል (2ዜና 10:12-16፤ it-2 768 አን. 1)
ብዙውን ጊዜ፣ በዕድሜ ከፍ ያሉና በመንፈሳዊ የጎለመሱ ክርስቲያኖች ብዙ ተሞክሮ ስላላቸው አንድ ሁኔታ የሚያስከትለውን ውጤት ማወቅ ይችላሉ።—ኢዮብ 12:12
ራስህን እንዲህ ብለህ ጠይቅ፦ ‘በጉባኤያችን ውስጥ ጥሩ ምክር ሊሰጠኝ የሚችለው ማን ነው?’