ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ኤርምያስ 5–7 የአምላክን ፈቃድ ማድረግ ትተዋል አጫውት የአምላክን ፈቃድ ማድረግ ትተዋል 7:1-4, 8-10, 15 ኤርምያስ የእስራኤላውያንን ኃጢአትና ግብዝነት በድፍረት አጋልጧል እስራኤላውያን ቤተ መቅደሱ እነሱን ለመጠበቅ የሚያስችል ምትሃታዊ ኃይል እንዳለው ይሰማቸው ነበር ይሖዋ እስራኤላውያን በዘልማድ የሚያቀርቡት መሥዋዕት ለሚፈጽሙት ኃጢአት ማካካሻ እንደማይሆን ነግሯቸዋል እስቲ የሚከተለውን አስብ፦ የማቀርበው አምልኮ ከይሖዋ ፈቃድ ጋር እንዲስማማና በዘልማድ የሚቀርብ እንዳይሆን ማድረግ የምችለው እንዴት ነው? ኤርምያስ በይሖዋ ቤት በር ላይ ቆሞ ተመለስ ቀጥል አትም አጋራ አጋራ የአምላክን ፈቃድ ማድረግ ትተዋል የክርስቲያናዊ ሕይወትና አገልግሎት ስብሰባ አስተዋጽኦ የአምላክን ፈቃድ ማድረግ ትተዋል አማርኛ የአምላክን ፈቃድ ማድረግ ትተዋል https://cms-imgp.jw-cdn.org/img/p/202017086/univ/art/202017086_univ_sqr_xl.jpg