በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ከመጋቢት 20-26

ኤርምያስ 8-11

ከመጋቢት 20-26
  • መዝሙር 86 እና ጸሎት

  • የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

  • መመሥከር፦ (2 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) የመታሰቢያው በዓል መጋበዣ እና wp17.2 የሽፋኑ ርዕሰ ጉዳይ—ለተመላልሶ መጠየቅ መሠረት ጣል።

  • ተመላልሶ መጠየቅ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) የመታሰቢያው በዓል መጋበዣ እና wp17.2 በሽፋኑ ርዕሰ ጉዳይ ለተበረከተለት ሰው—ለቀጣዩ ተመላልሶ መጠየቅ መሠረት ጣል።

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (6 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ld ገጽ 4-5 (አስጠኚው የመረጣቸውን ሥዕሎች መጠቀም ይችላል።)—ግለሰቡ በመታሰቢያው በዓል ላይ እንዲገኝ ጋብዝ።

ክርስቲያናዊ ሕይወት