ከመጋቢት 20-26
ኤርምያስ 8-11
መዝሙር 86 እና ጸሎት
የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)
ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
“ሰዎች ሊሳካላቸው የሚችለው የይሖዋን አመራር እስከተከተሉ ድረስ ብቻ ነው”፦ (10 ደቂቃ)
ኤር 10:2-5, 14, 15—የብሔራት አማልክት የሐሰት አማልክት ናቸው (it-1-E 555)
ኤር 10:6, 7, 10-13—ከብሔራት አማልክት በተለየ ይሖዋ ብቸኛው እውነተኛ አምላክ ነው (w04 10/1 11 አን. 10)
ኤር 10:21-23—ሰዎች የይሖዋን አመራር ካልተከተሉ ሊሳካላቸው አይችልም (w15 9/1 15 አን. 1)
መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)
ኤር 9:24—ተገቢ የሆነው ምን ዓይነት ኩራት ነው? (w13 1/15 20 አን. 16)
ኤር 11:10—ሰማርያ በ740 ዓ.ዓ. የጠፋች ቢሆንም ኤርምያስ በተናገረው የፍርድ መልእክት ውስጥ አሥሩን ነገድ ያቀፈውን የሰሜኑን መንግሥት የጨመረው ለምንድን ነው? (w07 3/15 9 አን. 2)
የዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ስለ ይሖዋ ምን ያስተምረኛል?
የዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ለመስክ አገልግሎት ሊጠቅሙኝ የሚችሉ ምን ነጥቦች ይዟል?
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ኤር 11:6-16
በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር
መመሥከር፦ (2 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) የመታሰቢያው በዓል መጋበዣ እና wp17.2 የሽፋኑ ርዕሰ ጉዳይ—ለተመላልሶ መጠየቅ መሠረት ጣል።
ተመላልሶ መጠየቅ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) የመታሰቢያው በዓል መጋበዣ እና wp17.2 በሽፋኑ ርዕሰ ጉዳይ ለተበረከተለት ሰው—ለቀጣዩ ተመላልሶ መጠየቅ መሠረት ጣል።
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (6 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ld ገጽ 4-5 (አስጠኚው የመረጣቸውን ሥዕሎች መጠቀም ይችላል።)—ግለሰቡ በመታሰቢያው በዓል ላይ እንዲገኝ ጋብዝ።
ክርስቲያናዊ ሕይወት
“አምላክን ስማ የተባለውን ብሮሹር መጠቀም”፦ (15 ደቂቃ) ለአምስት ደቂቃ ያህል በርዕሱ ላይ በመወያየት ክፍሉን ጀምር። ከዚያም በገጽ 8 እና 9 ላይ ከአንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ጋር መወያየት ስለሚቻልበት መንገድ የሚያሳየውን ቪዲዮ አጫውትና ተወያዩበት። ጥናቱ አምላክን ስማ የተባለውን ብሮሹር ሲጠቀም አስጠኚው ደግሞ አምላክን ስማ የዘላለም ሕይወት ታገኛለህ የተባለውን ብሮሹር ይጠቀማል። አድማጮች አምላክን ስማ የዘላለም ሕይወት ታገኛለህ የተባለውን ብሮሹር አውጥተው እንዲከታተሉ አበረታታ።
የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) kr ምዕ. 7 አን. 1-9
ክለሳና የቀጣዩ ሳምንት ማስተዋወቂያ (3 ደቂቃ)
መዝሙር 115 እና ጸሎት