በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ኤርምያስ 1–4

“አድንህ ዘንድ እኔ ከአንተ ጋር ነኝ”

“አድንህ ዘንድ እኔ ከአንተ ጋር ነኝ”

ኤርምያስ ይሖዋ ነቢይ አድርጎ ሲሾመው 25 ዓመት ገደማ ሳይሆነው አይቀርም። ኤርምያስ ተልእኮውን ለመቀበል ብቁ እንዳልሆነ ተሰምቶት ነበር፤ ይሖዋ ግን ምንጊዜም እንደሚደግፈው አረጋግጦለታል።

  1. 647

    ኤርምያስ ነቢይ ሆኖ ተሾመ

  2. 607

    ኢየሩሳሌም ወደመች

  3. 580

    መጽሐፉ ተጽፎ አለቀ

ሁሉም ዓመታት የተጻፉት በዓ.ዓ. ነው