ከመጋቢት 27–ሚያዝያ 2
ኤርምያስ 12-16
መዝሙር 128 እና ጸሎት
የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)
ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
“እስራኤል ይሖዋን ረስቷል”፦ (10 ደቂቃ)
ኤር 13:1-5—ኤርምያስ ከፍተኛ ጥረት ማድረግ ቢጠይቅበትም ከተልባ እግር የተሠራውን ቀበቶ እንዲደብቅ አምላክ የሰጠውን ትእዛዝ ፈጽሟል (jr-E 51 አን. 17)
ኤር 13:6, 7—ኤርምያስ ረጅም ጉዞ አድርጎ ቀበቶውን ለማምጣት ሲሄድ ቀበቶው ተበላሽቶ አገኘው (jr-E 52 አን. 18)
ኤር 13:8-11—ይሖዋ ይህን ምሳሌ የተጠቀመው እስራኤላውያን ግትር በመሆናቸው ምክንያት ከእሱ ጋር ያላቸው የጠበቀ ግንኙነት እንደሚበላሽ ለማስረዳት ነበር (jr-E 52 አን. 19-20፤ it-1-E 1121 አን. 2)
መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)
ኤር 12:1, 2, 14—ኤርምያስ ምን ጥያቄ አቅርቦ ነበር? ይሖዋስ ምን ምላሽ ሰጠው? (jr-E 118 አን. 11)
ኤር 15:17—ኤርምያስ ስለ ባልንጀርነት ምን አመለካከት ነበረው? እኛስ እሱ የተወውን ምሳሌ መከተል የምንችለው እንዴት ነው? (w04 5/1 12 አን. 16)
የዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ስለ ይሖዋ ምን ያስተምረኛል?
የዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ለመስክ አገልግሎት ሊጠቅሙኝ የሚችሉ ምን ነጥቦች ይዟል?
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ኤር 13:15-27
በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር
መመሥከር፦ (2 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) የመታሰቢያው በዓል መጋበዣ እና ቪዲዮ—ለተመላልሶ መጠየቅ መሠረት ጣል።
ተመላልሶ መጠየቅ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) የመታሰቢያው በዓል መጋበዣ እና ቪዲዮ—ለቀጣዩ ተመላልሶ መጠየቅ መሠረት ጣል።
ንግግር፦ (6 ደቂቃ) w16.03 29-31—ጭብጥ፦ ታላቂቱ ባቢሎን የአምላክን ሕዝቦች በምርኮ ይዛ የነበረው መቼ ነው?
ክርስቲያናዊ ሕይወት
“ቤተሰባችሁ ይሖዋን እንዳይረሳ እርዱ”፦ (15 ደቂቃ) ውይይት። “እነዚህን ትእዛዛት በልብህ ያዝ”—ከቤተሰቦች ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ የሚለውን ቪዲዮ በማጫወት ጀምር።
የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) kr ምዕ. 7 አን. 10-18፣ “በደብልዩ ቢ ቢ አር ይተላለፉ የነበሩ ፕሮግራሞች” እና “ጉልህ ስፍራ የሚሰጠው ስብሰባ” የሚሉት ሣጥኖች
ክለሳና የቀጣዩ ሳምንት ማስተዋወቂያ (3 ደቂቃ)
መዝሙር 48 እና ጸሎት