ከመጋቢት 19-25
ማቴዎስ 24
መዝሙር 126 እና ጸሎት
የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)
ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
“በመጨረሻዎቹ ቀናት ምንጊዜም በመንፈሳዊ ንቁዎች ሁኑ”፦ (10 ደቂቃ)
ማቴ 24:12—ክፋት እየበዛ መሄዱ የሰዎች ፍቅር እንዲቀዘቅዝ ያደርጋል (it-2-E 279 አን. 6)
ማቴ 24:39—አንዳንዶች በዕለት ተዕለት የኑሮ ጉዳዮች ከመጠመዳቸው የተነሳ ትኩረታቸው ይከፋፈላል (w99 11/15 19 አን. 5)
ማቴ 24:44—ጌታው ባልተጠበቀ ሰዓት ይመጣል (jy ገጽ 259 አን. 3)
መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ማቴ 24:1-22
በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር
መመሥከር፦ (2 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) በውይይት ናሙናው ጀምር። ግለሰቡ በክልላችሁ የተለመደ የተቃውሞ ሐሳብ ይሰነዝራል።
የመጀመሪያው ተመላልሶ መጠየቅ፦ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) በውይይት ናሙናው ጀምር። ከዚህ በፊት ያነጋገርከው ግለሰብ ቤት የለም፤ በሩን የከፈተው የግለሰቡ ዘመድ ነው።
ሁለተኛው ተመላልሶ መጠየቅ—ቪዲዮ፦ (5 ደቂቃ) ቪዲዮውን አጫውትና ተወያዩበት።
ክርስቲያናዊ ሕይወት
“የዚህ ሥርዓት ፍጻሜ ቀርቧል”፦ (15 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። ቪዲዮውን አጫውት።
የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) jy ምዕ. 4
ክለሳና የቀጣዩ ሳምንት ማስተዋወቂያ (3 ደቂቃ)
መዝሙር 132 እና ጸሎት