በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ከመጋቢት 4-10

ሮም 12-14

ከመጋቢት 4-10
  • መዝሙር 106 እና ጸሎት

  • የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

  • ለማንበብ እና ለማስተማር የተቻለህን ሁሉ ጥረት አድርግ፦ (10 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። ጥያቄዎችን መጠቀም የሚለውን ቪዲዮ አጫውት፤ ከዚያም ማስተማር ከተባለው ብሮሹር ላይ ጥናት 3⁠ን ተወያዩበት።

  • ንግግር፦ (5 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) w11 9/1 21-22—ጭብጥ፦ ክርስቲያኖች የሚከፍሉት ቀረጥ ከቅዱሳን ጽሑፎች ጋር የሚጋጩ ነገሮችን ለማከናወን የሚውል ቢሆንም እንኳ ቀረጥ መክፈል ያለባቸው ለምንድን ነው? (th ጥናት 3)

ክርስቲያናዊ ሕይወት

  • መዝሙር 77

  • ለጉባኤው እንደሚያስፈልግ ተጠቀሙበት፦ (15 ደቂቃ)

  • የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) jy ምዕ. 48

  • ክለሳና የቀጣዩ ሳምንት ማስተዋወቂያ (3 ደቂቃ)

  • መዝሙር 118 እና ጸሎት