በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ሮም 12-14

ክርስቲያናዊ ፍቅር ማሳየት ሲባል ምን ማለት ነው?

ክርስቲያናዊ ፍቅር ማሳየት ሲባል ምን ማለት ነው?

12:10, 17-21

ክርስቲያናዊ ፍቅር ካለን አንድ ሰው ሲበድለን የበቀል እርምጃ ከመውሰድ መቆጠባችን ብቻ በቂ አለመሆኑን እንገነዘባለን። መጽሐፍ ቅዱስ “ጠላትህ ቢራብ አብላው፤ ቢጠማ አጠጣው፤ ይህን በማድረግ በራሱ ላይ ፍም ትከምራለህ” ይላል። (ሮም 12:20) እንዲያውም ለበደለን ሰው ደግነት ማሳየታችን ግለሰቡ በድርጊቱ እንዲጸጸት ሊያደርገው ይችላል።

ሳታስበው የበደልከው ሰው ደግነት ቢያሳይህ ምን ይሰማሃል?