በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ከመጋቢት 2-8

ዘፍጥረት 22-23

ከመጋቢት 2-8

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

  • አምላክ አብርሃምን ፈተነው”፦ (10 ደቂቃ)

  • መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (10 ደቂቃ)

    • ዘፍ 22:5—አብርሃም ይስሐቅን መሥዋዕት ሊያደርገው እንደሆነ እያወቀ ለአገልጋዮቹ እሱና ይስሐቅ አብረው እንደሚመለሱ የነገራቸው ለምንድን ነው? (w16.02 11 አን. 13)

    • ዘፍ 22:12—ይህ ጥቅስ ይሖዋ አስቀድሞ የማወቅ ችሎታውን የሚጠቀምበት አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ብቻ እንደሆነ የሚያሳየው እንዴት ነው? (it-1 853 አን. 5-6)

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ይሖዋ አምላክን፣ የመስክ አገልግሎትን ወይም ሌሎች ነገሮችን በተመለከተ ምን መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ዘፍ 22:1-18 (th ጥናት 2)

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

  • ለማንበብ እና ለማስተማር የተቻለህን ሁሉ ጥረት አድርግ፦ (10 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። በእርግጠኝነት መናገር የሚለውን ቪዲዮ አጫውት፤ ከዚያም ማስተማር ከተባለው ብሮሹር ላይ ጥናት 15⁠ን ተወያዩበት።

  • ንግግር፦ (5 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) it-1 604 አን. 5—ጭብጥ፦ አብርሃም የኖረው ክርስቶስ ከመሞቱ ከረጅም ጊዜ በፊት ቢሆንም ጻድቅ ተደርጎ ሊቆጠር የቻለው እንዴት ነው? (th ጥናት 7)

ክርስቲያናዊ ሕይወት

  • መዝሙር 4

  • ታዛዥነት ጥበቃ ያስገኛል፦ (15 ደቂቃ) የ2017 ዓመታዊ ስብሰባ—ንግግሮች እና የ2018 የዓመት ጥቅስ—ተቀንጭቦ የተወሰደ የሚለውን ቪዲዮ ተመልከቱ።

  • የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) jy ምዕ. 97

  • የመደምደሚያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

  • መዝሙር 80 እና ጸሎት