በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዘፍጥረት 29-30

ያዕቆብ ሚስት አገባ

ያዕቆብ ሚስት አገባ

29:18-28

ያዕቆብ ሚስት ማግባቱ ምን ችግሮች እንደሚያስከትልበት አያውቅም ነበር። ራሔልና ሊያ አንዳቸው በሌላው መቅናት ጀመሩ። (ዘፍ 29:32፤ 30:1, 8) ሆኖም ያዕቆብ አስቸጋሪ ሁኔታዎች ቢያጋጥሙትም ይሖዋ ከጎኑ እንደማይለይ እርግጠኛ ነበር። (ዘፍ 30:29, 30, 43) ከጊዜ በኋላ ዘሮቹ የእስራኤል ብሔር ለመሆን በቅተዋል።—ሩት 4:11

በዛሬው ጊዜም ያገቡ ሰዎች አስቸጋሪ ሁኔታዎች ያጋጥሟቸዋል። (1ቆሮ 7:28) ሆኖም በይሖዋ የሚታመኑና የመጽሐፍ ቅዱስን መሠረታዊ ሥርዓቶች ተግባራዊ የሚያደርጉ ከሆነ በትዳራቸው ስኬታማና ደስተኛ ሊሆኑ ይችላሉ።—ምሳሌ 3:5, 6፤ ኤፌ 5:33