ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ኢዮብ 28-32
ኢዮብ ንጹሕ አቋምን በመጠበቅ ረገድ ምሳሌ ነው
ኢዮብ የይሖዋን የሥነ ምግባር መመሪያዎች ለመከተል ቁርጥ ውሳኔ አድርጎ ነበር
ዓይኑን ይቆጣጠር የነበረ ሲሆን ከሚስቱ ሌላ የትኛዋንም ሴት በፍቅር ስሜት አይመለከትም ነበር
ኢዮብ ሌሎችን የሚይዝበት መንገድ ጥሩ ምሳሌ ነው
ኢዮብ ትሑት፣ ፍትሐዊና መሐሪ ነበር። በማኅበረሰቡ ዘንድ ያላቸው ቦታ ወይም ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ ምንም ይሁን ምን ለሁሉም ሰዎች አሳቢነት ያሳይ ነበር
ኢዮብ ለጋስ እንጂ ራስ ወዳድ አልነበረም
ለጋስና ችግር ላይ የወደቁትን የሚረዳ ነበር