ከሚያዝያ 4-10
ኢዮብ 16-20
መዝሙር 79 እና ጸሎት
የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)
ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
“ደግነት በተሞላበት መንገድ በመናገር ሌሎችን ማበረታታትና ማጠናከር”፦ (10 ደቂቃ)
ኢዮብ 16:4, 5—አንድ ሰው ምክር ሲሰጥ የሚናገራቸው ቃላት ሌሎችን ማበረታታት አለባቸው (w90-E 3/15 27 አን. 1-2 [መግ 6-111 ገጽ 22 አን. 6-7])
ኢዮብ 19:2—በልዳዶስ የተናገራቸው ደግነት የጎደላቸው ቃላት ኢዮብን በጣም ጎድተውት ነበር (w06 3/15 15 አን. 5፤ w94 10/1 32)
ኢዮብ 19:25—የትንሣኤ ተስፋ፣ ኢዮብ ከባድ ፈተና በደረሰበት ወቅት እንዲጸና ረድቶታል (w06 3/15 15 አን. 4፤ it-2-E 735 አን. 2-3)
መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)
ኢዮብ 19:20 ግርጌ—ኢዮብ “ከሞት በጥርሴ ቆዳ ተረፍኩ” ሲል ምን ማለቱ ነው? (w06 3/15 14 አን. 12፤ it-2-E 977 አን. 1)
ኢዮብ 19:26—ይሖዋን ማንም ሰው ማየት የማይችል ከሆነ ኢዮብ ‘አምላክን እንደሚያየው’ የተናገረው ለምንድን ነው? (w94 11/15 19 አን. 17)
የዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ስለ ይሖዋ ምን ያስተምረኛል?
የዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ለመስክ አገልግሎት ሊጠቅሙኝ የሚችሉ ምን ነጥቦች ይዟል?
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ ኢዮብ 19:1-23 (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)
በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር
የዚህን ወር መግቢያዎች ተዘጋጅ፦ (15 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። እያንዳንዱን የአቀራረብ ናሙና ቪዲዮ አጫውት፤ ከዚያም ጎላ ባሉ ነጥቦች ላይ ተወያዩ። አስፋፊዎች የራሳቸውን መግቢያ እንዲያዘጋጁ አበረታታ።
ክርስቲያናዊ ሕይወት
መዝሙር 42
“ውይይት ለመጀመር የሚረዳ አዲስ ዓምድ”፦ (10 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። ወደ መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የሚመራ ውይይት ለመጀመር “መጽሐፍ ቅዱስ ምን ያስተምራል?” የሚለውን ዓምድ እንዲጠቀሙ ሁሉንም አበረታታ።
የአንባቢያን ጥያቄዎች፦ (5 ደቂቃ) በየካቲት 15, 2015 መጠበቂያ ግንብ ገጽ 30 ከአንቀጽ 4-6 ላይ ተመሥርቶ በሽማግሌ የሚቀርብ ንግግር።
የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ ia ምዕ. 8 አን. 1-16 (30 ደቂቃ)
ክለሳና የቀጣዩ ሳምንት ማስተዋወቂያ (3 ደቂቃ)
መዝሙር 65 እና ጸሎት