ክርስቲያናዊ ሕይወት
የክልል ስብሰባ ማሳሰቢያዎች
ልክ እንደ ሌሎች ጊዜያት ሁሉ በክልል ስብሰባ ጊዜም ለአምላክና ለሰዎች ያለንን ፍቅር ማሳየት እንፈልጋለን። (ማቴ 22:37-39) አንደኛ ቆሮንቶስ 13:4-8 እንዲህ ይላል፦ “ፍቅር ታጋሽና ደግ ነው። . . . ጨዋነት የጎደለው ምግባር አያሳይም፣ የራሱን ፍላጎት አያስቀድምም፣ በቀላሉ አይበሳጭም። . . . ፍቅር ለዘላለም ይኖራል።” የክልል ስብሰባ ማሳሰቢያዎች የሚለውን ቪዲዮ ስንመለከት ስብሰባው ላይ ለሌሎች ፍቅር ማሳየት የምንችልባቸውን መንገዶች ለማሰብ እንሞክር።
ፍቅር ማሳየት የምንችለው እንዴት ነው?
-
ወንበር ስንይዝ።
-
ሙዚቃው ሊጀምር ሲል።
-
ስብሰባውን በምናደርግበት ከተማ ሆቴል ውስጥ ስናርፍ።
-
ፈቃደኛ ሠራተኞች ሆኖ በማገልገል።