ይሖዋ አዲሱ ቃል ኪዳን እንደሚቋቋም ትንቢት ተናግሯል
ይሖዋ የሕጉ ቃል ኪዳን ዘላለማዊ በረከቶችን በሚያስገኝ አዲስ ቃል ኪዳን እንደሚተካ ትንቢት ተናግሯል።
የሕጉ ቃል ኪዳን |
|
አዲሱ ቃል ኪዳን |
---|---|---|
ይሖዋና ሥጋዊ እስራኤል |
ቃል ኪዳኑን የተጋቡት |
ይሖዋና መንፈሳዊ እስራኤል |
ሙሴ |
መካከለኛ |
ኢየሱስ ክርስቶስ |
በእንስሳት መሥዋዕት |
የጸናው |
በኢየሱስ መሥዋዕት |
በድንጋይ ጽላቶች ላይ |
የተጻፈው |
በሰዎች ልብ ላይ |