ከሚያዝያ 22-28
1 ቆሮንቶስ 14-16
መዝሙር 22 እና ጸሎት
የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)
ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
“አምላክ ‘ለሁሉም ሁሉንም ነገር’ ይሆናል”፦ (10 ደቂቃ)
1ቆሮ 15:24, 25—መሲሐዊው መንግሥት የአምላክን ጠላቶች በሙሉ ያጠፋል (w98 7/1 21 አን. 10)
1ቆሮ 15:26—ሞት ይደመሰሳል (kr 237 አን. 21)
1ቆሮ 15:27, 28—ክርስቶስ መንግሥቱን ለይሖዋ ያስረክባል (w12 9/15 12 አን. 17)
መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)
1ቆሮ 14:34, 35—ሐዋርያው ጳውሎስ ሴቶች ሐሳባቸውን እንዳይገልጹ ከልክሏል? (w12 9/1 9 ሣጥን)
1ቆሮ 15:53—የማይሞት እና የማይበሰብስ የሚሉት አገላለጾች ምን ያመለክታሉ? (w09 2/15 25 አን. 6፤ w98 7/1 20 አን. 7)
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ስለ ይሖዋ ምን ትምህርት አግኝታችኋል?
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን ሌሎች መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) 1ቆሮ 14:20-40 (th ጥናት 10)
በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር
የመጀመሪያው ተመላልሶ መጠየቅ—ቪዲዮ፦ (5 ደቂቃ) ቪዲዮውን አጫውትና ተወያዩበት።
የመጀመሪያው ተመላልሶ መጠየቅ፦ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) የውይይት ናሙናውን ተጠቀም። (th ጥናት 3)
የመጀመሪያው ተመላልሶ መጠየቅ፦ (5 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) በውይይት ናሙናው ጀምር። መጽሐፍ ቅዱስን መማር የሚኖርብን ለምንድን ነው? የተባለውን ቪዲዮ አስተዋውቅና ተወያዩበት። (ክፍሉ ላይ ቪዲዮውን ማጫወት አያስፈልግህም።) (th ጥናት 9)