ከሚያዝያ 29–ግንቦት 5
2 ቆሮንቶስ 1-3
መዝሙር 44 እና ጸሎት
የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)
ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
“ይሖዋ—‘የመጽናናት ሁሉ አምላክ’”፦ (10 ደቂቃ)
[የ2 ቆሮንቶስ መጽሐፍ ማስተዋወቂያ የተባለውን ቪዲዮ አጫውት።]
2ቆሮ 1:3—ይሖዋ “የምሕረት አባት” ነው (w17.07 13 አን. 4)
2ቆሮ 1:4—ከይሖዋ በምናገኘው መጽናኛ ሌሎችን እናጽናናለን (w17.07 15 አን. 14)
መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)
2ቆሮ 1:22—እያንዳንዱ ቅቡዕ ክርስቲያን ከአምላክ የሚቀበለው “ማረጋገጫ” እና ‘ማኅተም’ ምንድን ነው? (w16.04 32)
2ቆሮ 2:14-16—ሐዋርያው ጳውሎስ ስለ “ድል ሰልፍ” ሲናገር በአእምሮው ምን ይዞ ሊሆን ይችላል? (w10 8/1 23)
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ስለ ይሖዋ ምን ትምህርት አግኝታችኋል?
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን ሌሎች መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) 2ቆሮ 3:1-18 (th ጥናት 10)
በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር
ሁለተኛው ተመላልሶ መጠየቅ—ቪዲዮ፦ (5 ደቂቃ) ቪዲዮውን አጫውትና ተወያዩበት።
ሁለተኛው ተመላልሶ መጠየቅ፦ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) የውይይት ናሙናውን ተጠቀም። (th ጥናት 6)
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (5 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) bhs 52-53 አን. 3-4 (th ጥናት 8)
ክርስቲያናዊ ሕይወት
“መለኮታዊውን ትምህርት ተከታተሉ”፦ (15 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። ከይሖዋ በመማር መንፈሳዊ ብልጽግና ማግኘት የሚለውን ቪዲዮ አጫውት።
የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) jy ምዕ. 55
ክለሳና የቀጣዩ ሳምንት ማስተዋወቂያ (3 ደቂቃ)
መዝሙር 124 እና ጸሎት