በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ከሚያዝያ 6-12

ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 7, 2020—የክርስቶስ ሞት መታሰቢያ

ከሚያዝያ 6-12

በየዓመቱ የመታሰቢያው በዓል በሚከበርበት ሰሞን፣ ብዙ ክርስቲያኖች ይሖዋ አምላክና ልጁ ኢየሱስ ክርስቶስ ባሳዩአቸው የላቀ ፍቅር ላይ ያሰላስላሉ። (ዮሐ 3:16፤ 15:13) ይህን ሰንጠረዥ በመጠቀም ኢየሱስ በኢየሩሳሌም ስላከናወነው የመጨረሻ አገልግሎት የሚገልጹትን የወንጌል ዘገባዎች ማነጻጸር ትችላለህ። ኢየሱስ ስላከናወነው የመጨረሻ አገልግሎት ማብራሪያ ለማግኘት ኢየሱስ—መንገድ፣ እውነት፣ ሕይወት የተባለውን መጽሐፍ ክፍል 6 ተመልከት። አምላክና ክርስቶስ ያሳዩህ ፍቅር ምን እንድታደርግ ያነሳሳሃል?—2ቆሮ 5:14, 15፤ 1ዮሐ 4:16, 19

ኢየሱስ በኢየሩሳሌም ያከናወነው የመጨረሻ አገልግሎት

ጊዜ

ቦታ

ክንውን

ማቴዎስ

ማርቆስ

ሉቃስ

ዮሐንስ

33፣ ኒሳን 8 (ከሚያዝያ 1-2, 2020)

ቢታንያ

ከፋሲካ በዓል ስድስት ቀን አስቀድሞ ቢታንያ ደረሰ

 

 

 

11:55–12:1

ኒሳን 9 (ከሚያዝያ 2-3, 2020)

ቢታንያ

ማርያም በራሱና በእግሩ ላይ ዘይት አፈሰሰች

26:6-13

14:3-9

 

12:2-11

ቢታንያ-ቤተፋጌ-ኢየሩሳሌም

እንደ ድል አድራጊ ሆኖ፣በአህያ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ገባ

21:1-11, 14-17

11:1-11

19:29-44

12:12-19

ኒሳን 10 (ከሚያዝያ 3-4, 2020)

ቢታንያ-ኢየሩሳሌም

የበለስ ዛፏን ረገማት፤ በድጋሚ ቤተ መቅደሱን አነጻ

21:18, 19; 21:12, 13

11:12-17

19:45, 46

 

ኢየሩሳሌም

የካህናት አለቆችና ጸሐፍት ኢየሱስን ለማጥፋት አሴሩ

 

11:18, 19

19:47, 48

 

ይሖዋ ተናገረ፤ ኢየሱስ ስለ ሞቱ ተናገረ፤ አይሁዳውያን ሳያምኑ በመቅረታቸው የኢሳይያስ ትንቢት ፍጻሜውን አገኘ

 

 

 

12:20-50

ኒሳን 11 (ከሚያዝያ 4-5, 2020)

ቢታንያ-ኢየሩሳሌም

ከደረቀችው የበለስ ዛፍ ጋር አያይዞ የሰጠው ትምህርት

21:19-22

11:20-25

 

 

ኢየሩሳሌም፤ ቤተ መቅደስ

በክርስቶስ ሥልጣን ላይ ጥያቄ ተነሳ፤ የሁለቱ ወንዶች ልጆች ምሳሌ

21:23-32

11:27-33

20:1-8

 

ምሳሌዎች፦ ክፉዎቹ ገበሬዎች፣ የሠርጉ ድግስ 21:33– 22:14 12:1-12 20:9-19

21:33–22:14

12:1-12

20:9-19

 

ስለ አምላክና ስለ ቄሳር፣ ስለ ትንሣኤ እንዲሁም ከሁሉ ስለሚበልጠው ትእዛዝ ለተነሱት ጥያቄዎች መልስ ሰጠ

22:15-40

12:13-34

20:20-40

 

ክርስቶስ የዳዊት ልጅ ስለመሆኑ ሕዝቡን ጠየቀ

22:41-46

12:35-37

20:41-44

 

ጸሐፍትንና ፈሪሳውያንን አወገዘ

23:1-39

12:38-40

20:45-47

 

አንዲት መበለት መዋጮ ስታደርግ ተመለከተ

 

12:41-44

21:1-4

 

የደብረ ዘይት ተራራ

መገኘቱን የሚጠቁመውን ምልክት ተናገረ

24:1-51

13:1-37

21:5-38

 

ምሳሌዎች፦ አሥሩ ደናግል፣ ታላንቶቹ፣ በጎችና ፍየሎች

25:1-46

 

 

 

ኒሳን 12 (ከሚያዝያ 5-6, 2020)

ኢየሩሳሌም

የአይሁድ መሪዎች ኢየሱስን ለመግደል አሴሩ

26:1-5

14:1, 2

22:1, 2

 

ይሁዳ ኢየሱስን አሳልፎ ለመስጠት ተደራደረ

26:14-16

14:10, 11

22:3-6

 

ኒሳን 13 (ከሚያዝያ 6-7, 2020)

በኢየሩሳሌም አቅራቢያና በኢየሩሳሌም ውስጥ

የመጨረሻውን ፋሲካ ለማክበር የተደረገ ዝግጅት

26:17-19

14:12-16

22:7-13

 

ኒሳን 14 (ከሚያዝያ 7-8, 2020)

ኢየሩሳሌም

ከሐዋርያቱ ጋር ፋሲካን በላ

26:20, 21

14:17, 18

22:14-18

 

የሐዋርያቱን እግር አጠበ

 

 

 

13:1-20

ኢየሱስ ይሁዳ ከሃዲ መሆኑን አጋለጠ እንዲሁም አሰናበተው

26:21-25

14:18-21

22:21-23

13:21-30

የጌታ ራትን አቋቋመ (1ቆሮ 11:23-25)

26:26-29

14:22-25

22:19, 20, 24-30

 

ጴጥሮስ እንደሚክደውና ሐዋርያት እንደሚበተኑ ተናገረ

26:31-35

14:27-31

22:31-38

13:31-38

ረዳት እንደሚልክላቸው ቃል ገባ፤ ስለ እውነተኛው የወይን ግንድ የተናገረው ምሳሌ፤ እርስ በርስ እንዲዋደዱ ትእዛዝ ሰጣቸው፤ ከሐዋርያቱ ጋር ሆኖ ያቀረበው የመጨረሻ ጸሎት

 

 

 

14:1–17:26

ጌትሴማኒ

በአትክልት ስፍራው ሳለ የተሰማው ከፍተኛ ጭንቀት፤ የኢየሱስ አልፎ መሰጠትና መያዝ

26:30, 36-56

14:26, 32-52

22:39-53

18:1-12

ኢየሩሳሌም

ሐና ጥያቄ አቀረበለት፤ በቀያፋና በሳንሄድሪን ፊት ለፍርድ ቀረበ፤ ጴጥሮስ ካደው

26:57–27:1

14:53–15:1

22:54-71

18:13-27

ከሃዲው ይሁዳ ራሱን ሰቀለ (ሥራ 1:18, 19)

27:3-10

 

 

 

መጀመሪያ ጲላጦስ ፊት፣ ከዚያም ሄሮድስ ፊት ቀረበ፤ እንደገና ወደ ጲላጦስ ተወሰደ

27:2, 11-14

15:1-5

23:1-12

18:28-38

ጲላጦስ፣ ኢየሱስን ሊፈታው የፈለገ ቢሆንም አይሁዶች በርባን እንዲፈታላቸው ጠየቁ፤ በመከራ እንጨት ላይ ተሰቅሎ እንዲሞት ተፈረደበት

27:15-30

15:6-19

23:13-25

18:39–19:16

(ከቀኑ 9 ሰዓት ገ.)

ጎልጎታ

በመከራ እንጨት ላይ ተሰቅሎ ሞተ

27:31-56

15:20-41

23:26-49

19:16-30

ኢየሩሳሌም

የኢየሱስን አስከሬን ከመከራው እንጨት ላይ አውርደው ቀበሩት

27:57-61

15:42-47

23:50-56

19:31-42

ኒሳን 15 (ከሚያዝያ 8-9, 2020)

ኢየሩሳሌም

ካህናትና ፈሪሳውያን መቃብሩ እንዲታሸግና እንዲጠበቅ አደረጉ

27:62-66

 

 

 

ኒሳን 16 (ከሚያዝያ 9-10, 2020)

ኢየሩሳሌምና አካባቢዋ፤ ኤማሁስ

ኢየሱስ ከሞት ተነሳ፤ ለደቀ መዛሙርቱ አምስት ጊዜ ተገለጠላቸው

28:1-15

16:1-8

24:1-49

20:1-25

ከኒሳን 16 በኋላ

ኢየሩሳሌም፤ ገሊላ

ለደቀ መዛሙርቱ በተደጋጋሚ ታየ (1ቆሮ 15:5-7፤ ሥራ 1:3-8)፤ መመሪያ ሰጣቸው፤ ደቀ መዛሙርት እንዲያደርጉ ተልእኮ ሰጣቸው

28:16-20

 

 

20:26–21:25