ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | የሐዋርያት ሥራ 17-18 በመስበክና በማስተማር ረገድ የሐዋርያው ጳውሎስን ምሳሌ ተከተሉ አጫውት በመስበክና በማስተማር ረገድ የሐዋርያው ጳውሎስን ምሳሌ ተከተሉ 17:2, 3, 17, 22, 23 የሐዋርያው ጳውሎስን ምሳሌ መከተል የምንችለው በየትኞቹ መንገዶች ነው? ሰዎችን ከቅዱሳን መጻሕፍት እየጠቀስን በማወያየትና ሁኔታቸውን ግምት ውስጥ አስገብተን ትምህርቱን በማብራራት ሰዎችን ማግኘት በምንችልበት ቦታ እንዲሁም ለእነሱ በሚመቻቸው ጊዜ በመስበክ ከሰዎች ጋር ሊያግባባን የሚችል ርዕስ በማንሳት ተመለስ ቀጥል አትም አጋራ አጋራ በመስበክና በማስተማር ረገድ የሐዋርያው ጳውሎስን ምሳሌ ተከተሉ የክርስቲያናዊ ሕይወትና አገልግሎት ስብሰባ አስተዋጽኦ በመስበክና በማስተማር ረገድ የሐዋርያው ጳውሎስን ምሳሌ ተከተሉ አማርኛ በመስበክና በማስተማር ረገድ የሐዋርያው ጳውሎስን ምሳሌ ተከተሉ https://cms-imgp.jw-cdn.org/img/p/202018452/univ/art/202018452_univ_sqr_xl.jpg