ከታኅሣሥ 2-8
ራእይ 7-9
መዝሙር 63 እና ጸሎት
የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)
ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
“አንድም ሰው ሊቆጥራቸው የማይችል እጅግ ብዙ ሕዝብ የይሖዋን በረከት አገኙ”፦ (10 ደቂቃ)
ራእይ 7:9—“እጅግ ብዙ ሕዝብ” በይሖዋ ዙፋን ፊት ቆመዋል (it-1 997 አን. 1)
ራእይ 7:14—እጅግ ብዙ ሕዝብ “ታላቁን መከራ” ያልፋሉ (it-2 1127 አን. 4)
ራእይ 7:15-17—እጅግ ብዙ ሕዝብ ወደፊት በምድር ላይ ብዙ በረከት ያገኛሉ (it-1 996-997)
መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)
ራእይ 7:1—‘በአራቱ የምድር ማዕዘናት የቆሙት አራት መላእክት’ እና ‘አራቱ ነፋሳት’ ምን ያመለክታሉ? (re 115 አን. 4)
ራእይ 9:11—“የጥልቁ መልአክ” ማን ነው? (it-1 12)
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ስለ ይሖዋ ምን ትምህርት አግኝታችኋል?
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን ሌሎች መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ራእይ 7:1-12 (th ጥናት 5)
በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር
ለማንበብ እና ለማስተማር የተቻለህን ሁሉ ጥረት አድርግ፦ (10 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። ወዳጃዊ ስሜትና አሳቢነት ማሳየት የሚለውን ቪዲዮ አጫውት፤ ከዚያም ማስተማር ከተባለው ብሮሹር ላይ ጥናት 12ን ተወያዩበት።
ንግግር፦ (5 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) w16.01 25-26 አን. 12-16—ጭብጥ፦ በመታሰቢያው በዓል ላይ ከቂጣውና ከወይን ጠጁ የሚካፈሉት ቁጥር መጨመሩ ሊያሳስበን የማይገባው ለምንድን ነው? (th ጥናት 6)
ክርስቲያናዊ ሕይወት
ለጉባኤው እንደሚያስፈልግ፦ (8 ደቂቃ)
ድርጅቱ ያከናወናቸው ነገሮች፦ (7 ደቂቃ) ለታኅሣሥ ወር የተዘጋጀውን ድርጅቱ ያከናወናቸው ነገሮች የተባለውን ቪዲዮ አጫውት።
የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) jy ምዕ. 86 አን. 1-7
ክለሳና የቀጣዩ ሳምንት ማስተዋወቂያ (3 ደቂቃ)
መዝሙር 130 እና ጸሎት