ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
“ሰው አምላክን ሊጠቅመው ይችላል?”
ኤሊፋዝ፣ አምላክ እንደማንረባ አድርጎ እንደሚቆጥረን ገለጸ (ኢዮብ 22:1, 2፤ w05 9/15 27 አን. 1-3)
ኤሊፋዝ የእኛ ጻድቅ መሆን ለአምላክ ግድ እንደማይሰጠው ተናገረ (ኢዮብ 22:3፤ w95 2/15 27 አን. 6)
እኛ የምናደርገው ውሳኔ፣ ይሖዋ ለሚነቅፈው ለሰይጣን መልስ መስጠት እንዲችል ያደርጋል (ምሳሌ 27:11፤ w03 4/15 14-15 አን. 10-12)
ለማሰላሰል የሚረዳ ጥያቄ፦ ሁሉን ቻይ የሆነውን አምላክ ልትጠቅመው እንደምትችል ማወቅህ ምን ስሜት ይፈጥርብሃል?