ከኅዳር 27–ታኅሣሥ 3
ኢዮብ 20–21
መዝሙር 38 እና ጸሎት
የመግቢያ ሐሳብ (1 ደቂቃ)
ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
“ጽድቅ የሚለካው በሀብት ብዛት አይደለም”፦ (10 ደቂቃ)
መንፈሳዊ ዕንቁዎች፦ (10 ደቂቃ)
ኢዮብ 20:2—ሽማግሌዎች ‘ከሚረብሽ ሐሳብ’ ጋር የሚታገሉትን መርዳት የሚችሉት እንዴት ነው? (w95 1/1 9 አን. 19)
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ይሖዋን፣ የመስክ አገልግሎትን ወይም ሌሎች ነገሮችን በተመለከተ ምን መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ) ኢዮብ 20:1-22 (th ጥናት 5)
በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር
መመሥከር፦ (2 ደቂቃ) የውይይት ናሙናውን ርዕሰ ጉዳይ ተጠቀም። (th ጥናት 1)
ተመላልሶ መጠየቅ፦ (5 ደቂቃ) በውይይት ናሙናው ርዕሰ ጉዳይ ጀምር። ለዘላለም በደስታ ኑር! የተባለውን ብሮሹር አበርክተህ መጽሐፍ ቅዱስን እንዴት እንደምናስጠና አሳየው። (th ጥናት 6)
ንግግር፦ (5 ደቂቃ) g 5/09 12-13—ጭብጥ፦ አምላክ ሀብታም እንድትሆን ይፈልጋል? (th ጥናት 17)
ክርስቲያናዊ ሕይወት
“ባሏችሁ ነገሮች ረክታችሁ ኑሩ”፦ (15 ደቂቃ) ውይይት እና ቪዲዮ።
የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) bt ምዕ. 2 አን. 16-23
የመደምደሚያ ሐሳብ (3 ደቂቃ)
መዝሙር 103 እና ጸሎት