በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

ጽድቅ የሚለካው በሀብት ብዛት አይደለም

ጽድቅ የሚለካው በሀብት ብዛት አይደለም

ሶፋር፣ አምላክ የክፉዎችን ሀብት እንደሚነጥቅ በመግለጽ ኢዮብ ኃጢአት ሠርቶ መሆን እንዳለበት የሚጠቁም ሐሳብ ተናገረ (ኢዮብ 20:5, 10, 15)

ኢዮብ በምላሹ ‘ታዲያ ክፉዎች የሚበለጽጉት ለምንድን ነው?’ የሚል ጥያቄ አቀረበ (ኢዮብ 21:7-9)

የኢየሱስ ሕይወት ጻድቃን ቁሳዊ ሀብት ላይኖራቸው እንደሚችል ያሳያል (ሉቃስ 9:58)

ለማሰላሰል የሚረዳ ጥያቄ፦ ጻድቅ ሰው ሀብታምም ሆነ ድሃ ቅድሚያ የሚሰጠው ነገር ምንድን ነው?—ሉቃስ 12:21w07 8/1 29 አን. 12