በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ከኅዳር 11-17

መዝሙር 106

ከኅዳር 11-17

መዝሙር 36 እና ጸሎት | የመግቢያ ሐሳብ (1 ደቂቃ)

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

1. “አዳኛቸው የሆነውን አምላክ ረሱ”

(10 ደቂቃ)

እስራኤላውያን በፍርሃት በተዋጡበት ወቅት በይሖዋ ላይ ዓመፁ (ዘፀ 14:11, 12፤ መዝ 106:7-9)

እስራኤላውያን በተራቡበትና በተጠሙበት ወቅት በይሖዋ ላይ አጉረመረሙ (ዘፀ 15:24፤ 16:3, 8፤ 17:2, 3፤ መዝ 106:13, 14)

እስራኤላውያን በተጨነቁበት ወቅት ጣዖት አመለኩ (ዘፀ 32:1፤ መዝ 106:19-21w18.07 20 አን. 13)

ለማሰላሰል የሚረዳ ጥያቄ፦ ተፈታታኝ ሁኔታዎች ሲያጋጥሙን ይሖዋ ከዚህ በፊት የረዳን እንዴት እንደሆነ በዝርዝር ማስታወሳችን የሚጠቅመን እንዴት ነው?

2. መንፈሳዊ ዕንቁዎች

(10 ደቂቃ)

  • መዝ 106:36, 37—በጣዖት አምልኮ እና ለአጋንንት በሚቀርብ መሥዋዕት መካከል ያለው ተያያዥነት ምንድን ነው? (w06 7/15 13 አን. 9)

  • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?

3. የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

4. በቀላሉ የሚገባ—ኢየሱስ ምን አድርጓል?

(7 ደቂቃ) ውይይት። ቪዲዮውን አጫውት ከዚያም lmd ምዕራፍ 11 ነጥብ 1-2 ላይ ተወያዩ።

5. በቀላሉ የሚገባ—ኢየሱስን ምሰል

(8 ደቂቃ) lmd ምዕራፍ 11 ነጥብ 3-5 እና “ተጨማሪ ጥቅሶች” ላይ የተመሠረተ ውይይት።

ክርስቲያናዊ ሕይወት

መዝሙር 78

6. ለጉባኤው እንደሚያስፈልግ

(15 ደቂቃ)

7. የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት

(30 ደቂቃ) bt ምዕ. 18 አን. 1-5በገጽ 142, 144 ላይ የሚገኙ ሣጥኖች

የመደምደሚያ ሐሳብ (3 ደቂቃ) | መዝሙር 77 እና ጸሎት