ከኅዳር 11-17
2 ዮሐንስ 1-13፤ 3 ዮሐንስ 1-14–ይሁዳ 1-25
መዝሙር 128 እና ጸሎት
የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)
ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
“እውነት ውስጥ ለመቆየት ብርቱ ተጋድሎ ማድረግ አለብን”፦ (10 ደቂቃ)
[የ2 ዮሐንስ መጽሐፍ ማስተዋወቂያ የተባለውን ቪዲዮ አጫውት።]
[የ3 ዮሐንስ መጽሐፍ ማስተዋወቂያ የተባለውን ቪዲዮ አጫውት።]
[የይሁዳ መጽሐፍ ማስተዋወቂያ የተባለውን ቪዲዮ አጫውት።]
ይሁዳ 3—‘ለእምነት ብርቱ ተጋድሎ አድርጉ’ (w04 9/15 11-12 አን. 8-9)
መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)
ይሁዳ 4, 12—ይሁዳ ወደ ጉባኤው ሾልከው ስለገቡት ፈሪሃ አምላክ የሌላቸው ሰዎች ሲናገር “ፍቅራችሁን ለመግለጽ በምታዘጋጁት ግብዣ ላይ ተገኝተው አብረዋችሁ ሲመገቡ ልክ በባሕር ውስጥ እንደተደበቀ ዓለት [ናቸው]” ያለው ለምንድን ነው? (it-2 279, 816)
ይሁዳ 14, 15—ሄኖክ ወደፊት የሚፈጸምን ክንውን ፍጻሜውን እንዳገኘ አድርጎ የገለጸው ለምንድን ነው? የትንቢቱ ፍጻሜስ ምንድን ነው? (wp17.1 12 አን. 1, 3)
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ስለ ይሖዋ ምን ትምህርት አግኝታችኋል?
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን ሌሎች መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?
በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር
መመሥከር—ቪዲዮ፦ (4 ደቂቃ) ቪዲዮውን አጫውትና ተወያዩበት።
መመሥከር፦ (2 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) የውይይት ናሙናውን ተጠቀም። (th ጥናት 1)
መመሥከር፦ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) በውይይት ናሙናው ጀምር። በክልላችሁ ለተለመደ የተቃውሞ ሐሳብ ምላሽ ስጥ። (th ጥናት 6)
መመሥከር፦ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) በውይይት ናሙናው ጀምር። ከዚያም የjw.org አድራሻ ካርድ ስጥ። (th ጥናት 11)