‘ሥራህን አውቃለሁ’
-
“ሰባቱ ከዋክብት”፦ በመንፈስ የተቀቡ ሽማግሌዎች፣ በተዘዋዋሪ ደግሞ ሁሉም ሽማግሌዎች
-
‘በኢየሱስ ቀኝ እጅ’፦ ከዋክብቱ በኢየሱስ ሙሉ ቁጥጥር፣ ሥልጣንና አመራር ሥር ናቸው። የሽማግሌዎች አካል አባል የሆነ ሰው ማስተካከያ ካስፈለገው ኢየሱስ በራሱ ጊዜና መንገድ ይህ ወንድም እርማት እንዲያገኝ ያደርጋል
-
“ሰባቱ የወርቅ መቅረዞች”፦ የክርስቲያን ጉባኤዎች። በማደሪያ ድንኳኑ ውስጥ የነበረው መቅረዝ ቃል በቃል ብርሃን ይፈነጥቅ እንደነበር ሁሉ የክርስቲያን ጉባኤዎችም መንፈሳዊ ብርሃን ይፈነጥቃሉ። (ማቴ 5:14) ኢየሱስ በመቅረዞቹ ‘መካከል እንደሚመላለስ’ መገለጹ የሁሉንም ጉባኤዎች እንቅስቃሴ በበላይነት እንደሚከታተል የሚያመለክት ነው