በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ክርስቲያናዊ ሕይወት

ይሖዋ ምን እንደሚያስፈልገን ያውቃል

ይሖዋ ምን እንደሚያስፈልገን ያውቃል

ታማኝና ልባም ባሪያ “በተገቢው ጊዜ” ምግብ ይሰጠናል። ይህም ታማኝና ልባም ባሪያን የሚመራው ይሖዋ፣ በመንፈሳዊ ምን እንደሚያስፈልገን እንደሚያውቅ ይጠቁማል። (ማቴ 24:45) የክልል ስብሰባዎቻችንና በሳምንቱ መሃል የምናደርገው ስብሰባ ይህን ከሚያሳዩ በርካታ ምሳሌዎች ውስጥ ጥቂቶቹ ናቸው።

የትምህርት ኮሚቴ የ2017 ሪፖርት የተባለውን ቪዲዮ ተመልከት፤ ከዚያም የሚከተሉትን ጥያቄዎች ለመመለስ ሞክር፦

  • ወቅታዊ ለሆኑት የክልል ስብሰባዎቻችን ሊመሰገን የሚገባው ማን ነው? ለምንስ?

  • አንድን የክልል ስብሰባ ማዘጋጀት የሚጀመረው ስብሰባው ከመደረጉ ከምን ያህል ጊዜ በፊት ነው?

  • የክልል ስብሰባው ርዕሰ ጉዳይ የሚመረጠው እንዴት ነው?

  • የክልል ስብሰባዎችን የማዘጋጀቱ ሥራ ምን ነገሮችን ያካትታል?

  • የሳምንቱ መሃል ስብሰባ የተዘጋጀበት መንገድ ከጊልያድ የሥልጠና መርሕ ጋር የሚመሳሰለው እንዴት ነው?

  • የስብሰባውን አስተዋጽኦ ለማዘጋጀት የተለያዩ ዲፓርትመንቶች ተቀናጅተው የሚሠሩት እንዴት ነው?

ይሖዋ ለሚያደርግልን መንፈሳዊ ዝግጅቶች በግለሰብ ደረጃ ምን አመለካከት አለህ?