ከኅዳር 4-10
1 ዮሐንስ 1-5
መዝሙር 122 እና ጸሎት
የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)
ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
“ዓለምንም ሆነ በዓለም ውስጥ ያሉትን ነገሮች አትውደዱ”፦ (10 ደቂቃ)
[የ1 ዮሐንስ መጽሐፍ ማስተዋወቂያ የተባለውን ቪዲዮ አጫውት።]
1ዮሐ 2:15, 16—“በዓለም ያለው ነገር ሁሉ . . . ከዓለም እንጂ ከአብ የሚመነጭ አይደለም” (w05 1/1 10 አን. 13)
1ዮሐ 2:17—ዓለምም ሆነ ምኞቱ ያልፋሉ (w13 8/15 27 አን. 18)
መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)
1ዮሐ 2:7, 8—ዮሐንስ ይህን ትእዛዝ “የቆየ” እና “አዲስ” ብሎ የገለጸው ለምንድን ነው? (w13 9/15 10 አን. 14)
1ዮሐ 5:16, 17—“ለሞት የሚያበቃ ኃጢአት” የተባለው ምንድን ነው? (it-1 862 አን. 5)
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ስለ ይሖዋ ምን ትምህርት አግኝታችኋል?
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን ሌሎች መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) 1ዮሐ 1:1–2:6 (th ጥናት 5)
በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር
ለማንበብ እና ለማስተማር የተቻለህን ሁሉ ጥረት አድርግ፦ (10 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። በጋለ ስሜት መናገር የሚለውን ቪዲዮ አጫውት፤ ከዚያም ማስተማር ከተባለው ብሮሹር ላይ ጥናት 11ን ተወያዩበት።
ንግግር፦ (5 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) w04 10/1 29—ጭብጥ፦ ዮሐንስ በ1 ዮሐንስ 4:18 ላይ “ፍጹም ፍቅር ፍርሃትን አውጥቶ ይጥላል” ሲል ምን ማለቱ ነበር? (th ጥናት 7)
ክርስቲያናዊ ሕይወት
“ሠርጋችሁን ስታዘጋጁ ይህ ዓለም ተጽዕኖ እንዳያሳድርባችሁ ተጠንቀቁ”፦ (15 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። ይሖዋን የሚያስከብር የሠርግ ሥነ ሥርዓት የተባለውን ቪዲዮ አጫውት።
የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) jy ምዕ. 82
ክለሳና የቀጣዩ ሳምንት ማስተዋወቂያ (3 ደቂቃ)
መዝሙር 83 እና ጸሎት