ዓለምንም ሆነ በዓለም ውስጥ ያሉትን ነገሮች አትውደዱ
ሰይጣን እኛን ከይሖዋ ለማራቅ የሚከተሉትን ሦስት ዓለማዊ ማታለያዎች ይጠቀማል። የእነዚህን ማታለያዎች ምንነት ለሌላ ሰው ማስረዳት የምትችለው እንዴት ነው?
-
“የሥጋ ምኞት”
-
“የዓይን አምሮት”
-
“ኑሮዬ ይታይልኝ ማለት”
ሰይጣን እኛን ከይሖዋ ለማራቅ የሚከተሉትን ሦስት ዓለማዊ ማታለያዎች ይጠቀማል። የእነዚህን ማታለያዎች ምንነት ለሌላ ሰው ማስረዳት የምትችለው እንዴት ነው?
“የሥጋ ምኞት”
“የዓይን አምሮት”
“ኑሮዬ ይታይልኝ ማለት”